ህብረተሰብ
እንደ አንዳንድ በጉዳዩ ላይ ጥናት እንዳካሄዱ ፀሐፍት፤ በሚስጥራዊነታቸውና በድምቀታቸው የሚታወቁ የኢትዮጵያውያን ባህላዊ ክብረ-በዓላት ጥቂት ናቸው- ከነዚህ መካከል ኢሬቻ አንዱ ነው፡፡ “ኢሬቻ” በኢትዮጵያ ደጋማ ክፍሎች ዝናብ ማቆሙን የሚጠቁም የመጀመሪያው የኦሮሞ ባህላዊ ክብረ-በዓል ነው። በኦሮሞ ባህል በአንድ አምላክ ከሚያምነውና ዋቃ ከሚባለው የተፈጥሮ…
Read 1360 times
Published in
ህብረተሰብ
ሃይኒከን ኢትዮጵያ ወደ ኢትዮጵያ የመጣው እ.ኤ.አ በ2011 ዓ.ም ሲሆን መንግስት በደሌና ሀረር ቢራን ወደ ግል ይዞታነት ባዘዋወረበት ወቅት እነዚህን ፋብሪካዎች በመግዛት ነበር ወደ ሥራ የገባው፡፡ በኋላ በቂሊንጦ ተጨማሪ ፋብሪካ በመክፈት፣ የምርቶቹን አይነት ከሁለት ወደ ስምንት አሳድጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት ከ 1…
Read 9996 times
Published in
ህብረተሰብ
በየትኛውም አካባቢ በሚኖረው ኢትዮጵያዊ፣ በተለይ ደግሞ በድሬደዋና በአካባቢው በሚኖረው ሕዝብ ዘንድ መረሳት የሌለበት ቀን ነው - ነሐሴ 10 ቀን 1969 ዓ.ም።ነሐሴ 10 ቀን 1969 ዓ.ም የሶማሌ ጦር የድሬደዋ ከተማን ለመያዝ ከፍተኛ ጦርነት ከፈተ። የከተማው ነዋሪ ሕዝብ መሳሪያ ያለው መሳሪያውን አንስቶ…
Read 3682 times
Published in
ህብረተሰብ
ጃንሆይ በምክር ቤት የተናገሩት ዲስኩር ከአርባ ዘመናት ይበልጥ ዠምሮ ኢጣሊያ አገራችንን ለመውሰድ ያላትን ምኞት ምን ጊዜም ቢሆን አላቋረጠችም ነበር፡፡ በነዚሁ ዘመናት ሁሉ በልዩ ልዩ አኳኋን ዘወትር ይታይ የነበረው ይኸው ምኞቷ ባለፈው በ1926 ዓመት በክረምቱ ውስጥ በሥራዋ እየተገለጸ መታየት ዠመረ፤ ይኸውም…
Read 1391 times
Published in
ህብረተሰብ
ከደቡብ ጎንደር ዞን ዋና መቀመጫ ደብረ ታቦር ከተማ በስተሰሜን 50 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከአማራ ክልል ዋና መቀመጫ ባህርዳር ከተማ በስተምስራቅ 75 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል - ሰማዕቱ ቅዱስ ገላውዲዮስ ጥንተ ቤተ ክርስቲያን።በ1550ዎቹ በአፄ ገላውዲዮስ እንደተገነባ የሚነገርለት ይህ ጥንታዊ ደብር፣…
Read 1548 times
Published in
ህብረተሰብ
የሰው ልጅ ሆይ፥ ይህን መጽሐፍ እንካ ብላ፤ ሂደህም ለሰው ልጆች ሁሉ ተናገር |ህዝ ፫:፩| እንዲለን እንደሰማንም...ዮናኒ፣ ቅብጢ አልያም ጳርቴ ያልሆነ ...አማርኛ እንጅ! ከሰው መርጦ ለሹመት ፣ከእንጨት መርጦ ለታቦት ፤ከቃልም መርጦ ለጽሕፈት ልንለው የምንችለው ዓይነት (“አሁንም አይደል ወደ ማታ”...) የሚል መጽሐፍ…
Read 1220 times
Published in
ህብረተሰብ