ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
(ኦምራን ሚኻኤል ኢቫኖቭ፤ ከ1900- 1986 የኖረ ፈላስፋና መምህር የነበረ፣ ትውልዱ ቡልጋሪያ የሆነና ከ1937 ጀምሮ ፈረንሳይ የኖረ ነው፡፡ በስራዎቹ በዋናነት የሚያነሳው ሰዎችንና ለፍፁምነት የሚደረግ ጥረትን ነው፡፡ ይህንኑ መሰረታዊ ጥያቄ ታዲያ በሚያስገርም መልኩ ነው ለመመለስ የሚሞክረው፡፡ አገላለፁ የሚያነሳቸውን ርዕሰ ጉዳዮች በተግባር ለመሞከር…
Rate this item
(1 Vote)
 ወጣቱ ዕውቀትና ጊዜ ገንዘብ መሆናቸውን አይረዳም ወጣት አብይ ዓለም ከጥቂት አመታት በፊት ስለ ኢኮሎጅ ምስረታና ዝቅተኛውን የህብረተሰብ ክፍል በቱሪዝም ተጠቃሚ ስለማድረግ ሲናገር፣ ብዙዎች ጤንነቱን ተጠራጥረው ነበር፡፡ “አውሮፓ ተንደላቅቆ መኖር እየቻለ ገጠር፤ ለገጠር ለመኳተን የሚቆዝመውስ በምን ምክንያት ነው?” በማለት እርሱ ወርቅ…
Rate this item
(1 Vote)
 ኪሳራው የኔ ብቻ ሳይሆን የሀገርም ጭምር ነው” - አቶ አለምሰገድ ይፍሩ አቶ አለምሰገድ ይፍሩ የ”አለምሰገድ ይፍሩ ጠቅላላ ህንፃ ሥራ ተቋራጭ ድርጅት ባለቤትና ዋና ሥራ አስኪያጅ ናቸው። እ.ኤ.አ ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ ኑሯቸውን በሰሜን አሜሪካ ኮሎራዶ አድርገዋል። ከሀገር ከመውጣታቸው በፊት በወላይታ ዞን…
Saturday, 25 March 2023 17:46

ሁለት ገጠመኞች

Written by
Rate this item
(4 votes)
 አስታውሳለሁ፤ በአንድ ብራማ ቀን አንዲት ልጅን እየጀነጀንኳት ከፊት ለፊታችን ወደምትገኝ አንዲት ምግብ ቤት ዎክ እያደረግን ሳለ ነበር፤አንድ ፖስተራዊ አለባበስ የለበሰ ሰውዬ፣ በፈገግታ ፊቱን አሸብርቆ ወደ እኛ ሲራመድ ያየሁት።እንዳየሁት በኪሴ ጎዶሎነት ልጅቷን ወደ ሽሮ ቤት ይዤ እየሄድኩ በመሆኔ የተሰማኝን መሸማቀቅና የኪሴን…
Rate this item
(4 votes)
 አውቶ ሜካኒኮች “Troubleshooter” የሚሉት የመኪና ሕመም የት እንደሆነ የሚያገኙበት መሣሪያ አላቸው። “የፈረንጅ ሚስት” የተሰኘው የእስከዳር ግርማይ መጽሐፍ በኢትዮጵያ መኪና ላይ ካሉ ሕመሞች አንደኛውን የሚጠቁም ባለ 119 ገጽ መጽሐፍ ነው፡፡ የመኪና አንዱ ብልሽት መኪናውን በሂደት ከጥቅም ውጭ እንደሚያደርገው ሁሉ በሀገር ላይ…
Rate this item
(3 votes)
“የእኔ እናት 14 ዓመት አልቅሳ ነው ወደ ሳቋ የተመለሰችው” የዛሬ 17 ዓመት በ1998 ዓ.ም በዋግ ህምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን፣ በእነ ሰለሞን ዘገየ ቤት ውስጥ አንድ ህንፃ ተወለደ። ይህ ህጻን ሲወለድ ጀምሮ ባጋጠመው የብልት ችግር ሳቢያ ሽንቱን የሚሸናው በእምብርቱ ነበር፡፡ በዚህ…
Page 10 of 263