ህብረተሰብ
እህቱን አግብቷል ሴቶችን እያስገደደ ይደፍር ነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ኢትዮጵያን አተራምሷል የተወለደው እ.ኤ.አ ሐምሌ 29 ቀን 1883 ነው፤ ቦታው ደግሞ በሰሜን ጣሊያን ሮማኛ አውራጃ ውስጥ ቫራኖ ዴደ-ኮስታ በተባለ ወረዳ ነው፡፡ አባቱ የብረታ ብረት ፋብሪካ ሠራተኛ ሲሆን እናቱ የአንደኛ ደረጃ መምህርት…
Read 4198 times
Published in
ህብረተሰብ
አንጋፋና ወጣት ድምፃዊያን ዕውቅና ለመጐናፀፍ የበቁባቸውን ከሁለት ሺህ በላይ ግጥምና ዜማዎች በመድረስ በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ስፍራ ያለው ዝነኛው የግጥምና ዜማ ደራሲ አበበ መለሰ፤ ለበርካታ አመታት ሲያሰቃየው ከነበረው የኩላሊት ህመም በተደረገለት የኩላሊት ተከላ የተሟላ ጤንነት መጎናጸፉ ኢትዮጵያዊያንን እንዳስደሰተ “የአበበ…
Read 5098 times
Published in
ህብረተሰብ
“እኛ አገር የመፃፍ ክህሎት ያላቸው በርካታ ናቸው፤ እየፃፉልን ያሉት ጥቂቶች ቢሆኑም፡፡ እነዚህ ጥቂቶችም የመፃፍ አቅማቸውን ያህል አልሰጡንም ፤ ወይ ሰንፈዋል - ወይ ያልተመቻቸው ነገር አለ፡፡ ፍቅረ ማርቆስ ደስታ፣ በዕውቀቱ ስዩም፣ አለማየሁ ገላጋይ፣ እንዳለጌታ ከበደ፣ ሰርቅ ዳ.፣ ሌሊሳ ግርማና መሰሎች ባላቸው…
Read 8269 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ሰው ፈሪ ነው ወይም አድር ባይ ነው የሚባለው በምን ሁኔታ ነው? አንድ ግለሰብ እንዴት እንዲያ ተብሎ ሊፈረጅ ይችላል? የወሬኛና አሉባልተኛ ነገርስ እንዴት ነው? አቀባባይ ምንድነው? ውድ አንባቢያን፤ ከሰሞኑ እኒህ ከላይ የደረደርኳቸው ጥያቄዎች ከሆዴ ውስጥ ይገለባበጡ ይዘዋል፡፡ ከምምገው አየር ይሁን…
Read 2250 times
Published in
ህብረተሰብ
ዛሬም “ቡዳ በልቶት ነው” ከማለት አልተላቀቅንም! ከፒያሳ በ2.8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ቀጨኔ፤ በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ ሰፈሮች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ከሰሜን ሸዋ ተነስተው በአካባቢው የሰፈሩት የቀጨኔ ነዋሪዎች ከእስራኤል እንደመጡ ይነገራል፡፡ የአካባቢው ሰዎች በእጅ ሙያ በተለይ በሸክላ ስራና በሽመና…
Read 9179 times
Published in
ህብረተሰብ
መቼም ስለ አራዳ እና አካባቢው ከተቆረቆረበት ጊዜ አንስቶ እስከ አለንበት ዘመን ድረስ በጊዜ ሂደት ቅደም ተከተል አንዳንዶች በወቅቱ የኖሩበትን ግለ ታሪክ፤ ሌሎች በጥናት የደረሱበትን እውነት፤ አዝማሪው በዜማና በቅኔ፤ተራው ዜጋ ደግሞ በንግርትና በይትባሃል የሰማውን አፈ- ታሪክ በማስታወስና በመዘከር ብዙ ተብሏል፤ ተጽፏል፤…
Read 3464 times
Published in
ህብረተሰብ