ህብረተሰብ

Saturday, 16 May 2015 10:55

ፖንሴት እና ጎንደር

Written by
Rate this item
(3 votes)
ፖንሴት በኢትዮጵያ ግዛት በተመለከተው ሁኔታ ተደንቋል፡፡ አበባው፣ ቅመማቅመሙ፣ ዛፉ እና ሣር ቅጠሉ ሁሉ ገነትን የሚያስታውስ ሆኖ ታይቶታል፡፡ በኑቢያ እና በሰናር ከተመለከተው ጥቁር የፊት ገፅ ለየት ያለ፤ ጠይም ዓሳ መሳይ የሚባል ገፅታ ያላቸው ልዩ ህዝቦች መካከል መግባቱንም ይናገራል፡፡ከ1632 ዓ.ም (እኤአ) ወዲህ፤…
Saturday, 16 May 2015 10:50

የስደት ስለት!

Written by
Rate this item
(4 votes)
የእናት መጥፎና የስደት ጥሩ የለውም፡፡ ጥሩ ቢኖርም በጥቂቱ ነው፡፡ እሱም ከብዙ መከራና ስቃይ በኋላ የሚደረስበት ነው፡፡ ይህን ተራራ ውጣው፤ ይሄን ወንዝ ተሻገረው፤ ይሄን ዳገት ቧጠው፣ ይሄን ቁልቁለት ሩጠው፤ ይሄን ሜዳ ጋልበውን ወዘተ የተባልከውን ካደረግክ በኋላ የምትደርስበት ነጥብ ነው፡፡ በተረፈ እንደ…
Rate this item
(6 votes)
ያ ሁሉ ግፍ ለምን? ከሠባ ሥምንት ዓመታት በፊት፤ የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም በቅዱሥ ሚካኤል በዕለተ ቀኑ ረፋድ ላይ የኢጣሊያዊቷን ልዕልት ልደት ምክንያት በማድረግ፤ የአዲስ አበባና የአካባቢው የፋሺስት ኢጣሊያ ገዢ ጄኔራል ግራዚያኒ፡- መኖሪያና መብል የሌላቸውን ኢትዮጵያውያን ምንዱባን በቤተ መንግሥት ሠብሥቦ…
Rate this item
(11 votes)
 የሀገራችን ልዩ ልዩ ቅርሶችና የታሪክ ማስረጃዎች ዋሻ ውስጥ ጭምር መገኘታቸው እሙን ነው። ከዚህም ባሻገር ዋሻዎች የቤተክርስቲያን መልክ እንዲይዙ ተደርገውና ተፈልፍለው በመቅደስነት፣ በቅድስትነትና በቅኔ ማህሌትነት እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡ ይህንኑ ርእሰ ጉዳይ መሠረት አድርጌ ላስነብባችሁ የፈለግሁትም የታላቁ ገዳም የዲማ ጊዮርጊስ ጽላተ ሕግ ስለሚኖርበት…
Rate this item
(0 votes)
ታሪክ፤ ‹‹ህይወት እና እርምጃን›› መለስ ብሎ የማየት ጥበብ ነው፡፡ በዚህ ፅሁፍ፤ ሚያዝያ 27 የተከበረውን ‹‹የኢትዮጵያ አርበኞች መታሰቢያ›› በዓልን ሰበብ በማድረግ፤ ከ73 ዓመታት በፊት፤ ሮበርት ጋሌ ውልበርት (Robert Gale Woolbert) የተባለ ፀሐፊ፤ በ‹‹ፎሪን ፖሊሲ›› መፅሔት፤ ‹‹የኢትዮጵያ የወደፊት ዕጣ›› (The Future of…
Rate this item
(4 votes)
በሕፃናት አስተዳደግ ዙሪያ ጥናትና ምርምር ያደረጉ አንዳንድ ምሁራን፣ የሰው ልጅ ማንነት ወይም የወደፊት ሰብዕና የሚቀረፀው ከሁለት እስከ አምስት ዓመት ባለው ዕድሜ ነው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ የለም ከሁለት እስከ ሰባት ዓመት ነው ይላሉ፡፡ የሁለት ዓመት ልዩነት ብዙ አያከራክርም፡፡ ዋናው ነጥብ የሕፃናት…