Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(83 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይኸው እንግዲህ ሰኔም ግም አለ፡፡ ብርድም እየመጣ ነው…የዳግም አረቄ ዋጋም እየጨመረ ነው፡፡ ብቻ…የከርሞ ሰው ይበለንማ!ስሙኝማ… እንግዲህ ጨዋታም አይደል… በቀደም የወጣውን የቪያግራ ገበያ መጦፍ ዜና አነበብኩና ምን አልኩ መሰላችሁ…“ጠጅ ላይም ምቀኛ ተነሳባት!” ልክ ነዋ…ለስንት ዘመን ‘አቅፎ ደግፎ የያዘን’… “ግዴለም…
Rate this item
(0 votes)
ለአፍሪካ ሙስና ተጠያቂዎቹ መሪዎቿ ናቸው! ምንም አይነት የፖለቲካ የኢኮኖሚም ሆነ የማህበራዊ ጉዳይ ቢነሳ የአፍሪካ መሪዎች ለስንፍናቸው ማመካኛ የሚሆን ነገር ምንጊዜም አጥተው አያውቁም፡፡ በቅርቡ ሀገራችን በተሳካ ሁኔታ ባዘጋጀችው ሃያ ሁለተኛው የአለም የኢኮኖሚ ፎረም ስብሰባ ላይ ተካፋዮቹ ካደረጓቸው የተለያዩ ውይይቶች በአንዱ፣ የአፍሪካ…
Saturday, 09 June 2012 07:19

“አልሙእሚኑ ሰይኑን ለይን”…

Written by
Rate this item
(0 votes)
“አማኝ ሰው ለስላሳ ነው” ዘመድ ነኝ/ ከልደታ/ በሁሉም ቤተ - ሃይማኖት በዚህ ዘመን “…እያንዳንዱ ጐረቤቱን፤ እያንዳንዱም ወንድሙን ጌታን (አላህን) እወቅ ብሎ አያስተምርም፤ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ያውቁኛልና” (ዕብ 8÷11) ምክንያቱም ሰው ሁሉ በተማረበትና በሠለጠነበት ዘመን አንብቦ፣ አስቦ፣ አገናዝቦ፣…
Rate this item
(0 votes)
ውድ አንባቢ ሆይ:- ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የቆየ ትውፊት እንደሚነግረን” እየጋለብክ ያለኸው የሞተ ፈረስ መሆኑን ድንገት ብታውቅ እንድታደርግ የሚመከረው (ተመራጩ ስትራቴጂ) ከፈረሱ ላይ ዘሎ መውረድ ብቻ ነው፡ ዛሬ ግን ጊዜው ዘምኖዋል” ትምህርቱ ተስፋፍቶዋል እናም ፈረሱ ሞቶዋል ተብሎ ብቻ ከምትጋልበው ፈረስ ላይ…
Saturday, 02 June 2012 09:03

“ዳር ዳሩ አበባ፣ መሀሉ…”

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ስሙኝማ…ክረምትም መጣ፣ የደህና ጋቢም ዋጋ ጣራ ነክቷል…ብቻ በቆሎን በደህና ያምጣልንማ! ስሙኝማ…ይቺን ነገር ስሙኝማ… ልጁ በቅርብ ጊዜ ከገጠር የመጣ ነው፡፡ እናላችሁ…የከተማ ጮሌዎች ያገኙትና “ሎተሪ ደርሶን እንዳናወጣ መታወቂያ የለንም፡፡ አውጣልንና የድካምህን እንከፍልሀለን …” ይሉታል፡፡ (ይቺ ማታለያ እኮ መአት ሰው ጉድ…
Rate this item
(2 votes)
አንጋፋው ኢራናዊ ባለቅኔ ሊቀ ሊቃውንትና የሥነ ክዋክብት ሳይንቲስት ኦማር ኻያም ከጠዘኝ መቶ ሃምሣ ዓመታት በፊት እ.ኤ.አ በ1048 (በእኛ በ1040 ዓ.ም) ተወለደ፡፡ በዚህች ምድር ላይ ለሰባ አራት ዓመታት የኖረውና በ1122 (በእኛ በ1114 ዓ.ም) ያረፈውና ያለፈው ይህ የጥንታዊት ፋርስ ወይ ፐርሺያ አንጋፋ…