ህብረተሰብ
እነሆ ወርሃ የካቲት መጣ፡፡ አበቦች አንገታቸውን ማስገግ የሚወዱበት ወቅት ነው፡፡ የሚኳኳሉበት፡፡ ከብጤዎቻቸው ይበልጥ አምረው ደምቀው ይመረጡ ዘንድ የሚዋትቱበት፡፡ “እኔን! እኔን!” የሚሉበት፡፡ አበቦች እንደዚህ ወቅት ተወዳጅ የሚሆኑበት ጊዜ ይኖር ይሆን? የፍቅረኞች የመሽሞንሞኛ ቀን “ቫለንታይንስ ዴይ” ሰሞኑን ተከበረ አይደል! ከአንዱ ዓመት ወደ…
Read 12221 times
Published in
ህብረተሰብ
የእነ ሶፊ መንገድ…ከሴተኛ አዳሪነት ወደ ፋርማሲስትነት “… በአጠቃላይ ታሪኩ ይሄው ነው፡፡ ሶፊያ በድጋሚ እንኳን ደስ አለሽ!!” በማለት ንግግሩን ቋጨ - ኢሻይ ሃዳስ፡፡ ከአፍ እስከ ገደፉ የሞላው የዩኒቨርሲቲው አዳራሽ ከዳር እስከ ዳር በጭብጨባ ተናወጠ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሃላፊዎች፣ የዕለቱ ተመራቂዎች፣ የተመራቂዎች ቤተሰቦች… ሁሉም…
Read 26191 times
Published in
ህብረተሰብ
“ደራሲ፣ አከፋፋይና አዟሪ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ባለፈው ቅዳሜ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተ መፃሕፍት የተካሄደው ውይይት ለኢትዮ ደራስያን ማህበር አዲሱ አመራር የመጀመሪያው የውይይት መድረክ ነበር፡፡ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተጋበዙበት በዚህ የውይይት መድረክ፤ የመፃሕፍት ስርጭትን ተግዳሮት በሚመለከት ለውይይት መነሻ የሚሆን ሐሳብ ያቀረቡት ደራሲና…
Read 3416 times
Published in
ህብረተሰብ
የሆሊውድ ዝነኞች በጤፍ ፍቅር ተለክፈዋል“የጎጃም ማኛ”… “የዳላስ ሰርገኛ”… ልንል ይሆን?ጊዜው የጤፍ ሳይሆን አይቀርም…መንግስት አወጣው የተባለውና በተለያዩ ማህበራዊ ድረገጾች የተሰራጨው የእንጀራ የጥራት ደረጃ፣ የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል፡፡ “እንጀራ ይሄን ያህል ሴንቲሜትር ራዲየስና ይሄን ያህል ግራም ክብደት ከሌላት፣ ስትታጠፍም እንክትክት ካለች… እሷ…
Read 4254 times
Published in
ህብረተሰብ
በ፲፭፺፪ ዓ.ም ግድም የተወለደው ዘርአ ያዕቆብ የጠየቀው ጥያቄ ነው ይህ “ሰዎች ስለምን ይዋሻሉ?” ብዬ አሰብኩ።” ዘርአ ያዕቆብ ጽኑ የምርምር መንፈስ ውስጥ ሁኖ ይኼንን ጥያቄ ያምሰለስላል። “ምናልባትም የሚያገኙት አንዳች ጥቅም ሊኖራቸው ይችላል፤ አሊያም ከሰዎች ዘንድ ከበሬታን እናገኛለን ብለውም ያስቡ ይሆናል” ባይ…
Read 3401 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 15 February 2014 12:52
ሙስና፤ “ሙሶ-ሎጂ” እና “ሙሶ-ሜትሪ”
Written by ቤተማርያም ተሾመ betemariam2000@yahoo.co
የማህበረሰባችንን ወቅታዊ የሞራል ደረጃ ለመለካት አንድ ሀሳባዊ ቀመር እንቀምር፡፡ ይህንንም ቀመር “ሙሶ-ሎጂ” እንበለው፡፡ ይህንን ቀመር በማህበረሰብ ላይ ተፈጻሚ በማድረግ የሚገኘውን አህዛዊ ውጤት ደግሞ “ሙሶ-ሜትሪ” እንበለው፡፡(ይህ ማለት ፡-አንድ በሙሶ-ሎጂ ቀመር የተጠና ማህበረሰብ የተገኘው አህዛዊ ውጤት 10 ሙሶ-ሜትሪ ፣0ሙሶ-ሜትሪ ወይም ኔጋቲቭ 5…
Read 3216 times
Published in
ህብረተሰብ