ህብረተሰብ

Saturday, 24 May 2014 14:37

ራስ - በራስ - ለራስ

Written by
Rate this item
(0 votes)
አገራችሁን የአፍሪካ ቀንድ ሳይሆን የአፍሪካ ጭንቅላት ማድረግ እየቻላችሁ አላደረጋችሁም”እውነት እውነት እላችኋለሁ… በምድር ላይ እንዲህ ያለ ቦታ አለ ብሎ ሰው ቢነግረኝ፣ ከቶውንም አላምንም ነበር፡፡ አልጠብቅማ! አልገምትማ! ምክንያቱም እንዲህ አድርጎ መስራት የሚችል ፈጣሪ ብቻ መሆኑን ስለማምን ነው፡፡ አንድርው መንደር ትባላለች፡፡ በካናዳ፣ በኞቫ…
Rate this item
(9 votes)
አሁንም የህዳሴው ግድብ ግንባታ እንዲቆም መወትወቷን ገፍታበታለችግንባታው ከተጀመረ ሦስተኛ ዓመቱን የያዘውን የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ አሁንም ድረስ የግብፅ አቋም አልተለወጠም፡፡ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ፈጣን ግስጋሴ እያሳየ ያለውን ያህል፣ ግብፅም ግንባታው እንዲቋረጥ የከፈተችውን ዘመቻ በየአቅጣጫው አጠናክራ ገፍታበታለች፡፡ ግብፅ ከግድቡ መገንባት…
Rate this item
(7 votes)
በንጉሥ ሚካኤል በኩል የወሎ ጦር በፊታውራሪ ሥራው ብዙ ገብሬ (የዐድዋ ዐርበኛ የነበሩ) የተመራ ሲሆን በንጉሥ ተፊሪ ረገድ ጦሩ፣ በፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ እዝ ሥር ነበር። ጦርነቱ ሊጀመር ሲል በወሎ በኩል ግጥም ተገጠመ፤ “እኔስ ፈራ ሆዴ እኔስ ፈራ ሆዴ፣ የተፈሪን ሽጉጥ የኢያሱን ጎራዴ…
Saturday, 17 May 2014 15:05

ሰብአዊነት-ሥራ-ፖለቲካ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
“ለደርግ ሆስፒታል፡ ወታደር ከበደ ጉነቲ ጉይሳ፤ ዕድሜ 40፣ ትውልድ ወለጋ - ጊምቢ፣ የተጎዳው ከወገብ በታች ብዙ ቦታ ላይ፣ በመትረየስ ጥይቶች…” ከጥቂት ወራት በፊት፣ አንድ የውጭ ቴሌቪዥን ቻ ናል በ ጣም አ ስገራሚ ዶ ክሜንታሪ አሳየን። አንዲት እንስት አንበሳ፣ ግልገል ሚዳቋ…
Rate this item
(2 votes)
የልጆች እናት የሆነችው ፋጡማ፤ ላለፉት ሰባት ዓመታት ፒያሳ በተለምዶ “አላሙዲ ያጠረው” እየተባለ የሚጠራው የቆርቆሮ አጥር ስር ከማለዳው 12፡30 ጀምሮ ተቀምጣ፣ ለታክሲ ሾፌሮችና ረዳቶቻቸው ፓስቲና ሻይ እንዲሁም ቡና ታስተናግዳለች። ሆኖም የአካባቢው መቆሸሽና በመጥፎ ጠረን መሞላት ግን እየባሰበት እንጂ እየተሻለው አለመምጣቱን ትናገራለች።…
Rate this item
(7 votes)
የውጫሌ ስምምነት የተፈረመበት ሥፍራ 30 ሚ. ብር የሚፈጅ ፕሮጀክት ከተቀረፀለት 6 ዓመት ቢሞላውም መሬት ላይ የሚታይ ነገር የለም ይስማ ንጉሥ ምንድነው? ብዬ ብጠይቅ፤ ከአካባቢው ነዋሪዎችና ከጉዳዩ ጋር አግባብ ካላቸው ጥቂት ሰዎች በስተቀር፣ የተቀረው ኢትየጵያዊ እምብዛም ያውቀዋል የሚል ግምት የለኝም፡፡ ምክንያቱም…