ህብረተሰብ
Monday, 24 August 2015 09:51
አንጎለላ፡- ተዘክሮ ልደት ምኒሊክ ወ ጣይቱ…!
Written by ጥላሁን አበበ (ወለላው) tilahun.ab23@gmail.com
‹‹የመድሃኒት ጥቂት ይበቃል እያለችየምኒሊክ እናት አንድ ወልዳ መከነች››(ሰርጉ ሃብለስላሴ)‹‹የሸዋው ንጉስ ሣህለ ሥላሴ ‹ምኒሊክ› በሚባል ስም ሊነግሱ ሲሉ አንድ መነኩሴ ‹በዚህ ስም አትንገስ፣ መጥፎ አጋጣሚ ያመጣብሃል፡፡ ይህ ስም የሚስማማው ከመጀመሪያ ልጅህ ከኃይለ መለኮት ለሚወለደው ነው። ይህም ስም የሚወጣለት የልጅ ልጅህ ኢትዮጵያን…
Read 2802 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፉት አስር አመታት የተለያዩ ራስን የማበልጸግና የአመራር ስልጠናዎችን ለመካከለኛና ከፍተኛ አመራሮች በመስጠት የሚታወቀው SAK የስልጠና ማዕከል፤በዘንድሮ ክረምት 80 ለሚሆኑ ህጻናትና ወጣቶች እራስን የማበልጸግ (Personal Development) ሥልጠና መስጠቱን አስታወቀ፡፡ ስልጠናው በዋናነት ህጻናትና ወጣቶች ከትምህርት እውቀታቸው በተጨማሪ በባህሪያቸው ታንጸው በራሳቸው የሚተማመኑ፣አላማ መር…
Read 3824 times
Published in
ህብረተሰብ
ችግርንም ጫማንም እንጠርጋለን” ፕሮጀክት ይጀመራልባለፈው ረቡዕ ከሰዓት በኋላ የኢትዮጵያ ኮሜዲያን ማህበር አባላት ግማሽ ያህሉ ኮተቤ በሚገኘው “ሙዳይ በጎ አድራጎ ማህበር” ግቢ ውስጥ ነበሩ፡፡ ኮሜዲያኑ የተሰናዱበት ምንም ዝግጅት አልነበራቸውም፡፡ ከነሐሴ 11-17 ቀን 2007 ዓ.ም የቡሄንና የአሸንዳን በዓል ምክንያት በማድረግ በበጎ አድራጎቱ…
Read 3475 times
Published in
ህብረተሰብ
የመጨረሻዎቹ 45 እጩዎች ይፋ ተደርገዋል ለሀገርና ለህዝብ አርአያነት ያለው ታላቅ ተግባር ያከናወኑ በጎ ሰዎች ዕውቅና የሚያገኙበት የ2007 ዓ.ም 3ኛው “የዓመቱ የበጎ ሰው ሽልማት; ስነስርዓት በመጪው ነሐሴ 30 በካፒታል ሆቴል እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ የበጎ ሰው ሽልማት ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እንደገለፀው፤…
Read 4607 times
Published in
ህብረተሰብ
ሆድ ከሀገር ይሠፋል ይባላል፡፡ እንደ ምሳሌያዊ አነጋገር ነበር የማየው፡፡ ምሳሌ ሳይሆን የእውነት ሆድ ከሀገር መስፋቱን በአይኔ ተመለከትኩ፡፡ እናም አመንኩ። በጣም ጥጋብ ከማይችል ማህበረሰብ ነው የወጣሁት፡፡ በቀላሉ ከሚጠግብና በትእግስት ረሀቡን ከሚችል ህዝብ ነው የተገኘሁት፡፡ አንድ ኪሎ ሥጋ የሚጨርስ ሰው አላጋጠመኝም፡፡ “ለጉራ…
Read 2649 times
Published in
ህብረተሰብ
በምዕራባውያን አገራት ታዳጊ ህፃናት የለየላቸው ነፍሰ ገዳዮች እየሆኑ ነው“አባቴና እንጀራ እናቴ ለኔ ምግብ፣ ልብስና ትምህርት ከመጨነቅ ይልቅ የሚረብሻቸው የራሳቸው ትንሽ ምቾት መውገርገር ነበር፡፡ የትምህርቱ ነገር አልሆነልኝም፡፡ ያለሁበትን ክፍል ደግሜ ወድቄያለሁ፡፡ ‘ለምን ወደቅህ?’ ብሎ የጠየቀኝ አልነበረም፡፡ ብዙ ጊዜ አባቴ ለምን እንደወለደኝ…
Read 7186 times
Published in
ህብረተሰብ