ህብረተሰብ
· በዓለም ላይ ከ15ሺ በላይ አባላት፣ከ400 በላይ ክለቦች አሉት· በርካታ ቱሪስቶች የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን መሰረዛቸው ቱሪዝምን ጎድቶታል· ኢቦላ ባልተከሰተበት ሁኔታ ጎብኚዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይጓዙ ተከልክለው ነበር· ኤርታአሌ አሁንም አደገኛ ቀጣና በሚል ለጉብኝት ከተከለከሉ ሥፍራዎች አንዱ ነው· በእስራኤል የሮኬትና የሚሳኤል ተኩስ እያለ፣ብዙ…
Read 1611 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 23 October 2016 00:00
ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር አልተገነባችም
Written by በኃይለመለኮት አ e-mail:hailethegreat@yahoo.com
ታሪክ በግርድፍ ትርጉሙ፣ ያለፉ ሁነቶች ድምር ማለት ነው፡፡ የታሪክ ትምህርት አስተምህሮ Historiography በፅሁፍ የተሰነዱ የሰው ልጅና የማህበረሰብ - በማህበራዊ ህይወትና ከተፈጥሮ ጋር በሚያደርጉትና ባደረጉት መስተጋብር የተፈጠረ፣ ያለፉ ጊዜ ሁነቶችን ስርዓት ባለውና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ለህብረተሰቡ ማቅረብ ነው፡፡ ብዙውን ጊዜ የሰው…
Read 4240 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹--- ጠንካራ የፍትህ ወይም የፖለቲካ ተቋማት ሳይመሰረቱ ዕድገት ወይም ብልጽግና የሚታሰብአይደለም፡፡ የዕድገት ምስጢር ነጻነት ነው፡፡ ያለ ነጻነት ዕድገትና ልማት የህልም እንጀራ ነው፡፡ -----››ባለፈው ሣምንት ‹‹በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት›› አማካኝነት ‹‹ ›› በሚል ርዕስ በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ከተደሰቱት ሰዎች አንዱ ነኝ፡፡ ልዩ…
Read 2898 times
Published in
ህብረተሰብ
ማን ነበር ያ ቦክሰኛ፣ “የቦክስ ግጥሚያን የምወደው ሪንጉ ውስጥ ማን እንደሚመታኝ … እና ለማን አፀፋውን እንደምመልስ ስለማውቅ ነው፡፡ ከቦክስ ሪንጉ ውጭ የሚመታኝ ፖለቲከኛ ወይንም ፅንሰ ሐሳብ … ወይንም … የኢኮኖሚ ስርዓት የቱ እንደሆነ ስለማላውቅ ራሴን መከላከል አልችልም” ብሎ የተናገረው? ……
Read 1314 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 23 October 2016 00:00
ከማበዴ በፊት፣ ያበድኩ ሰሞን እና ካበድኩ በኋላ
Written by (ያዕቆብ ብርሃኑ) (singorbrid@gmail.com)
“በፍልስፍና ውስጥ ጥያቄዎች አያልቁም፤ መልሶችም አይነጥፉም” አሁን በቀደም ዕለት የማይነጋ በሚመስለው ረጅም ሌሊት፣ 8 ሰዓት ላይ፣ ፀጥ ባለው የቦሌ ጎዳና፣ ጥቂት በእግሬ ለመንሸራሸር ወጥቼ ነበር። በቀኑ ክፍለ ጊዜ በሙሉ ኃይሏ የምታንባርቀው አዲስ አበባ፤ በአንፃራዊነት በዚያ ውድቅት ሌሊት ፀጥታ መላበሷን አየሁ፡፡…
Read 1773 times
Published in
ህብረተሰብ
ረዳት ይጠራል፡፡ ልጅቷ (“የዘመነችቷ” አላችሁ? የደበበ ሠይፉን ግጥም በሰበቡ ለማስታወስ:: በሰበቡ ስል ደግሞ የአስቴር አወቀ ዘፈን ትዝ አለኝ፡- “ሰበቡ ኧረ ና ሰበቡ አንት ሰበበኛ…”) አንገቷን ሰገግ አድርጋ ቃኝታ ልትመለስ ስትል ረዳት። “ከኋላ አለ” አላት፡፡ “ከኋላ ወንበር አልቀመጥም!” አለች፡፡ የሆነ መጥፎ…
Read 3836 times
Published in
ህብረተሰብ