ህብረተሰብ

Saturday, 23 December 2023 11:03

የሥልጡኑ ሰው ሥነ-ልቦናዊ ውቅሩ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 የሥልጡኑ ሰው ሥነ-ልቦና የተዋቀረውና የተቃኘው በምክንያታዊ አራዳ አስተሳሰቡ [Mindset] ነው፡፡ ያ ማለት ደግሞ ሥነ-ልቦናው አንድም ምክንያታዊ [realistic] ሆኖ በማሰብ የተዋቀረ አንድም አራዳ በሆነ ጠባይ - አመለካከት [attitude] የተቃኘ ነው፤ ይቃኛልም ማለት ነው፡፡ ለእርሱ አራዳነት የነቃነት ነው፤ ብልጥነት፣ ብልህነት ነው፤ ምክንያታዊነት…
Saturday, 16 December 2023 20:44

እኛማ እንቆጥራለን

Written by
Rate this item
(0 votes)
እኛማ እንቆጥራለንዛሬም ሙሉ ሳቅክንያልተሸራረፈ ሙሉ ፈገግታህንእንዳቀፍን አለን በየምላዳችን የነገ ሰብልህን..አሴ ኩራ ኩራ፣ ባለህበት ኩራ፣ብርሃን ያዘምራል፣ ያሳብህ ተራራ..ዓመቱማ ያልፋል ወደ ፊት ገፍትሮንዘመኑ ቢሸብት፣አይረሴ ራዕይ፣ ነጭ ፀጉር የለውከቶ መች ይረሳልህልምህ የወይን ጠጅ፣ ሲነጋ ይበስላልየነበረህና የነበረን ሀሳብ፣ እያደር ይጠራል፡፡ስምህ ማዘርዘሩ፣ መንፈስህ መብቀሉእምነት ፍልስፍና…
Sunday, 10 December 2023 00:00

አስማት

Written by
Rate this item
(0 votes)
(Searching For Alternative Reality)“--የሰበሰብኩት…ስለራሴ ያለኝን እውቀት በአንድ ሌሊት ድራሹን አጥፍቼ አዲሱን ማንነቴን መፍጠር እንደምችል የዚህ ጥበብ ጉዞ አስተማረኝ፡፡ በሁሉም የተፈጥሮ ስርዓት ውስጥ በምድር ቃላት ለመተረክ የሚከብዱ ሚስጥራት ታትመዋል፡፡ በነዛ ሚስጥራት ውስጥ ህይወቶች እየተመላለሱ እንደሆነ የሚረዳው የነፍሱን አይኖች የከፈታቸው ብቻ ነው፡፡…
Rate this item
(2 votes)
 በቅርቡ በህገመንግሥት መሻሻል፣ በጠ/ሚኒስትሩነ ሥልጣን መገደብ ና ሌሎች ተያያዥ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ጥናት አካሂዶውጤቴን ይፋ ያደረገው አፍሮ ባሮሜትር ፣ የኢትዮጵያ ተወካይና ተመራማሪ፣አቶ አቶ ሙሉ ተካ፣ ተቋሙ በሚያካሂዳቸው ጥናቶች፣ በናሙና አመራረጥ ና በጥናት በሥነ ዘዴ ላይ ሙያዊ ማብራሪያ ሰጥተውናል፡፡ እነሆ፡ አቶ…
Saturday, 02 December 2023 19:36

ዶክተር ደምሱ ገመዳ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ዶክተር ደምሱ ገመዳ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አራት ኪሎ ካምፓስ የማቲማቲክስ ምሁር ነበሩ። የወንድሜ የዶክተር ሙሉጌታ በቀለ ጓደኛና የአርሲ ሽርካ ጎቤሳ ተወላጅ ናቸው።በዚህች አጭር ፅሁፌ የዶክተር ደምሱገመዳን ባዮግራፊ ለመፃፍ አይደለም፤በዕርግጥ ምሁሩ በህይወት ዘመናቸው ለሀገራቸው በሙያቸው ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረከቱ ምሁር መሆናቸውን አውቃለሁ።…
Rate this item
(0 votes)
አምባሳደር ነው የመረጣችሁት” (ጋዜጠኛ ዮናስ ከበደ)ፖለር ፕላስ ኤክስለንስ ሀብ የተባለ የአገሪቱን የአገልግሎት ዘርፍ ክፍተት ለመቀነስ የተቋቋመ የስልጠናና የልህቀት ማእከል ሲሆን በተለምዶ ቦሌ ጤና ጣቢያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ “AG Grace” ህንፃ ላይ ይገኛል፡፡ ማዕከሉ በዋናነት የተቋቋመው በአገሪቱ በየትኛውም ዘርፍ ያሉ የአገልግሎት…
Page 6 of 265