Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Saturday, 14 April 2012 11:46

ከ‘ቤት ዱቤ’ ወደ ‘ሆድ ዱቤ’…

Written by
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁማ! እንግዲህ በዓል ሲደርስ ‘ተነጫነጩ’ ይለን የለ…ነጭነጭ’ እንበል፡፡ ስሙኝማ… እንግዲህ ጨዋታም አይደል.. አንዳንዴ “ለእኛ የተባለ” ማብራሪያ፣ መግለጫ ምናምን ነገሮችን ስሰማ በተዘዋዋሪ … “አቦ፣ ደግሞ ንጭንጫችሁን ጀመራችሁ!” የሚሉን ይመስለኛል፡፡ ለንጭንጭም’ መስፈርት እስኪወጣ እንክት አድርገን እንነጫነጫለን፡፡ ግርም…
Rate this item
(0 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዝናቡ ትንሽ አቀዘቀዘንማ! ቢያንስ፣ ቢያንስ “ለከርሞ የሚላስ የሚቀመስ ባይጠፋ ምን አለ በለኝ…” ምናምን የሚለውን ‘ሆረር’ ትንሽ እንኳን ቢቀንስልን፡፡ ስሙኝማ…እሁድ ዕለት ትንሽ ዘና አልንማ! የምር ግን… አንዳንድ ኳስ አገፋፎች ስመለከት ምን አልኩ መሰላችሁ… ልክ እንደ ቀይ ቀበሮና ጭላዳ ዝንጀሮ…
Rate this item
(0 votes)
‘የአህያ ሥጋ አልጋ ሲሉት አመድ’ ( በሞቴ አልጋ ላይ ማን አውጥቶት ?) ‘ለአህያ ማር አይጥማትም’ ( በስንት ማንኪያ ማር ተሞከረች?) ‘የተናቀ ከተማ በአህያ ይወረራል’ (በታሪክ ተዘግቦ ከሆነ ስሙ ይነገረን) …. ወዘተ በምድረ አበሻ የተነገሩ አህያን አመካኝቶ ለመዝለፍ የተፈለገን ሰውን ክብር…
Rate this item
(0 votes)
በዘመን ደግም ይሁን ክፉ፤ብዙ ይሰማል ብዙ ይታያል፡፡ ብዙ ብዙም ይታለፋል፡፡ ብዙም ነገር ይለወጣል- ወይ አሻራው አለያም ጠባሳው ይቀራል፡፡ ባርያ ፍንገላ፣ ጭሰኛ መሳፍንት ነገስታት በየዘመናቸው የራሳቸውን፣ መፈክር እያሰሙ ግባቸውን እያስቆጠሩ አልፈዋል፡፡ በባርነቱ ዘመን “ለገዢዎቻችሁ ተገዙ” መሰለኝ የወቅቱ መፈክር (Motto)፣ በጭሰኛው የንጉሱም…
Rate this item
(0 votes)
አንድ ፀሐፊ ስለጉዞው ማስታወሻ የፃፈውን ያዩ ሰዎች “ይሄ ጉዞህ መቼ ነው የሚያልቀው?” ቢሉት፤ “እግሬ ሲያልቅ” ብሎ መሰስ ይላሉ፡፡ እግራችን እስኪያልቅ እንጓዝ፡፡ቀጥለን የምናገኘው ቤተ-መስቀልን ነው - ከቤተ ማርያም በሰሜናዊው አቅጣጫ፡፡ በሩ በደቡብ አቅጣጫ ብቻ ነው፡፡ በቤተ ክርስቲያኑ ውስጠኛ ክፍል ወደ ዕቃ…
Rate this item
(0 votes)
የገመና 2 መምህር” “ለተማሪ መቶ አይሰጥም”…”ለመምህር መቶ አይሰጥም” “ይሄን ትውልድ በ65 ብር ምላጭ እየቀረጽኩት ነው” “ስራ አገኘህ፣ ወይስ አሁንም አስተማሪ ነህ?” የደመወዝ ጭማሪው