ህብረተሰብ
ዛሬ ሠለላ ወአሌ ወሠላም (ሰላም በእርሳቸው ላይ ይሁንና) የነቢዩ መሐመድ አንድ ሺህ አራት መቶ አርባ አራተኛው ልደት ወይም መውሊድ ነው፡፡ በአገራችን በኢትዮጵያና በመላው ዓለም በሚገኙ ቢሊዮን ህዝቦች ዘንድ ከፍ ባለ ቅድሥናና ንፅህና በተመላ ክብረ ድምቀት በአምልኮና በደስታ ተከብሮ ይውላል፡፡ በመላው…
Read 12371 times
Published in
ህብረተሰብ
ስነቃል (Oral literature) የሰው ልጅ ራሱን ከሚገልጥባቸው፣ ስሜቱን ከሚነግርባቸውና ማንነቱን ከሚቀርስባቸው ባህላዊ እሴቶች አንዱ ነው፡፡ በመሆኑም ማህበረሰብና ስነቃል ያላቸው ቁርኝት እጅጉን ጥብቅ ነው፡፡ ለዚህም ነው የአንድን ማህበረሰብ ባህላዊ እሴቶች ማጥናትና መረዳት ማህበረሰቡን ማወቅ ነው የሚባለው፡፡ አይነቱና መጠኑ ከማህበረሰብ ማህበረሰብ ቢለያይም…
Read 12565 times
Published in
ህብረተሰብ
ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል ያስተማሯት ጎበዝ ተማሪ በትዳር ሰበብ (ያውም በወላጆቿ ግፊት) ትምህርት ስታቋርጥ በጣም ነው ያዘኑት፡፡ “ልጅቷ በትምህርቷ ጎበዝ ስለነበረች ከክፍል 1ኛ ነበር የምትወጣው፡፡ አማካይ ውጤቷ 92 ነበር፡፡ አንድ ጊዜ ከክፍል 2ኛ ወጥታ “እንዴት ተደርጎ?” ብላ አልቅሳለች፡፡ ወላጆቿ “አንቺን…
Read 5387 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ ወዳጄ መጥቶ “እንዋብማ” አለኝ፡፡ ወዴት እንደምንዋብ ሳልጠይቅ “ቅደምማ” አልኩት፡፡ ወዳጄ የአራት መፃህፍት ደራሲ ነው፡፡ የመንፈስ ትርፉን ሳያሰላ በከንቱ ተውቦ የሚያስውብ እንዳልሆነ አውቃለሁ፡፡ ከእኔ ቤት እምብዛም እርቀን ሳንዋብ እቦታው ደረስን - Economic Commission of Africa ግቢ፡፡ ለካ መዋባችን የአጋጣሚ አልነበረም፡፡…
Read 3040 times
Published in
ህብረተሰብ
በአገራችን “ወጣት የነብር ጣት” የሚል አባባል አለ፤ ወጣትነት የብርታትና የጉብዝና ዕድሜ መሆኑን የሚገልጽ ነው፡፡ ነብር ጥፍሮቹን በሚያድነው እንስሳ ላይ ከሰካ፣ ሰካ ነው፣ እንስሳው የትም አያመልጥም፡፡ ከዚያ በኋላ ጉሮሮውን አልያም ማጅራቱን ባንድ ንክሻ ይዞ ሲጥ ማድረግ ብቻ ነው፡፡ ወጣቶችም አንድ ነገር…
Read 2792 times
Published in
ህብረተሰብ
ከ6 ኪሎ ወደ ምኒሊክ በሚወስደው መንገድ በምናብህ እየኳተንክ ነው፡፡ መቼም የ6 ኪሎ ሰው ምሁር ነው፡፡ አንድ ጐረምሳ የአንስታየንን ሬላቲቪቲ ቲዎሪ እንደ አቡነዘበሰማያት በቃሉ ሲወጣው ብታይ፤ “ምን የእብድ ሰፈር ገባሁ” ብለህ እንዳትደነግጥ፡፡ እዚህ ላይ፡-አወይ 6 ኪሎ አወይ ምኒሊክ ሆይአፈሩም ቅጠሉም ምሁር…
Read 7451 times
Published in
ህብረተሰብ