ህብረተሰብ
“በሀገራችን ጉዳይ ላይ ቀድመን ነው የምንገኘው” በጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ከሱተን ከተማ ገባ ብላ በምትገኝ “ጨላ” በተሰኘች መንደር ተወለዱ። የአራት ዓመት ህጻን እያሉ አባታቸውን በሞት አጡ። የአባታቸው አክስት እሳቸውንና ወንድማቸውን ይዘው ለማሳደግ ወደ ባሌ ዶዶላ ከተማ ሄዱ። ዶዶላ ለ6 ወራት…
Read 2722 times
Published in
ህብረተሰብ
[‹The I of man is The God of the scripture›] “ማመን ግን ሕልው የመሆኔ ማረጋገጫ ነው፤ ከመላው ሥነ-ተፈጥሮ ጋር የምገናኝበት የምዋዋልበት ቃልኪዳን.... ከሁለንታ ጋር የምተማመንበት፣ ሰው የመሆን መለኮትን የማምሰል ጸጋ (virtue)፣ በጎነት...” እኔ እንደ በርትራንድ ረስል ‹‹ሐይማኖት የፍርሃት ውጤት ነው››…
Read 1475 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ይሄን መሰል ሌሎች ሥራዎችም በብሩህ ተስፋ የመልካሞች ስብስብ የimo group ተከናውኗል። የማይተዋወቁ በአካል ያልተያዩ ሰዎች ማህበራዊ ሚዲያን እንዲህ ለበጎ ነገር መጠቀም ችለዋል። ከአካል መቀራረብ ይልቅ የሀሳብ መቀራረባቸው የአላማ አንድነት እንዲላበሱ አድርጓቸዋል። --” እ.ኤ.አ በ2022 የወጣ መረጃ፣ የዓለም ህዝብ ቁጥር 7.91…
Read 2419 times
Published in
ህብረተሰብ
“--ይቅር ማለትንም፣ ይቅርታ ማድረግንም እንለማመድ። ይቅርታ መጠየቅን እንደ ሽንፈት አንቁጠረው። ይቅርታ ማድረግን እንደአሸናፊነት ቆጥረን፣ ከዚህ በኋላ በቁጥጥሬ ስር ሆነሃል አንበል። ይቅርታ ለሰጭውም ለተቀባዩም ሸክም ያቀላል፡፡ ለመጭው ትውልድእንስራ። ችግሮች በሙሉ በኛ ትውልድ ይብቃ እንበል፡፡ መጭው ትውልድ እንዲዘፍንብን ሳይሆን፣ እንዲዘፍንልን እንጣር፡፡ “…
Read 1315 times
Published in
ህብረተሰብ
• የውድቀቱን መንስኤ ያወቀ ይፍረድ። • ነገር ግን፣ “ያወቀ” ሰው፣… “ለመፍትሔ” ቅድሚያ ይሰጣል እንጂ “ለውንጀላ” እና “ለፍርጃ” አይቸኩልም። እና እስካሁን መፍትሔ ሰምታችኋል? ወይስ ውንጀላ ወይም ማስተባበያ ብቻ? • ደግሞስ፣ ትምህርት በጣም እንደተራቆተ የሚገለጥልን፣ ገና ዘንድሮ ነው? እስከዛሬ የት ነበርን? •…
Read 1945 times
Published in
ህብረተሰብ
አትሌት ኃይሌ ገ/ሥላሴ የሩጫ ጫማውን ከሰቀለ ወዲህ ትኩረቱን ሙሉ በሙሉ ወደ ቢዝነሱ ማዞሩ ይታወቃል፡፡ በተለይ ደግሞ በሆቴልና ሪዞርት ዘርፍ የራሱን “ሃይሌ” ብራንድ ፈጥሮ በትጋት እየሰራ ይገኛል፡፡ በአሁኑ ወቅት ሃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በበርካታ የአገሪቱ ክፍሎች ተከፍተው አገልግሎት እየሰጡ ነው፡፡ የሃይሌ ሆቴልና…
Read 1899 times
Published in
ህብረተሰብ