ህብረተሰብ
ደመና የሚታከኩ ፎቆች…በሥልጣኔ ምህዋር የሚሽከረከሩ ትዕይንቶች…በፍስሀ ሣቅ - የሚፍለቀለቁ - የአዳም ልጆች ከታደሙበት፣ በጥቀርሻ ቀለሙን ወዳጣ …ደሳሳ ጐጆ… እምባ ወዳነቀው ምድር…ረሃብ ወዳሳከከው ሕዝብ መምጣት… ከሰማይ ለወረደው መሲህ በስተቀር ምድራዊ ተልዕኮ ላነገበ ሰው ቀላል አይደለም!የዘር ሃረግ ክፋይ - የባንዲራ ጥላ ሥር…
Read 2056 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰው አንድ መፅሃፍ ለመፃፍ ግማሽ ቤተ-መፃህፍት ያገላብጣል፡፡ ሳሙኤል ጆንሰን (የመዝገበ ቃላት አዘጋጅና ፀሃፊ)ግሩም ህንፃ በጠዋት ፀሃይ፣ በተሲያት ብርሃንና በማታ ጨረቃ መታየት እንዳለበት ሁሉ፣ እውነተኛ ታላቅ መፅሀፍም በወጣትነትና በብስለት እንደገናም በስተርጅና ዕድሜ መነበብ አለበት፡፡ ሮበርትሰን ዳቪስ (ካናዳዊ ደራሲና ሃያሲ)ሁሉም ዓይነት መፃህፍት…
Read 1400 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬ ስድስት ዓመት ገደማ ተከፍቶ አገልግሎት መስጠት የጀመረው ኤድናሞል የመዝናኛ ማዕከል፤ ከሲኒማ ቤቱ በቀር ሌላው የልጆች መዝናኛ ላይ ያተኮረ ነበር፡፡ በቅርቡ በተከናወነው የማስፋፊያ ፕሮጀክት ግን ማዕከሉ አዋቂዎችንም የሚያካትት ሆኗል። የተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ታፍ ኮርፖሬት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ…
Read 3449 times
Published in
ህብረተሰብ
በመንግስት ሹመኛ የተበደለና የመረረው፣ በእጁ የሰው ህይወት የጠፋበትና መደበቂያ ያጣ ገበሬ ወደ ጮቄ ያማትራል፡፡ “ዱር ቤቴ!” ብለው የሚመሽጉበት ጥንታዊ ደን ነው፡፡ ብርቅየነቱና ግርማ ሞገሱ ይማርካል፤ ብርዱ ግን አይጣል ነው፡፡ ቅዝቃዜው ከበጋ እስከ ክረምት አንድ በመሆኑ ደጋ መባል ያንሰዋል፡፡ ውርጭ ነው…
Read 4538 times
Published in
ህብረተሰብ
በመንግስት ሹመኛ የተበደለና የመረረው፣ በእጁ የሰው ህይወት የጠፋበትና መደበቂያ ያጣ ገበሬ ወደ ጮቄ ያማትራል፡፡ “ዱር ቤቴ!” ብለው የሚመሽጉበት ጥንታዊ ደን ነው፡፡ ብርቅየነቱና ግርማ ሞገሱ ይማርካል፤ ብርዱ ግን አይጣል ነው፡፡ ቅዝቃዜው ከበጋ እስከ ክረምት አንድ በመሆኑ ደጋ መባል ያንሰዋል፡፡ ውርጭ ነው…
Read 4068 times
Published in
ህብረተሰብ
“ልጆቼ ሆይ!... ከ182 ሚ. ፓውንድ ሃብቴ ሽራፊ ሳንቲም አላወርሳችሁም!” - ታዋቂው ሙዚቀኛ ስቲንግ“በፍጹም!” አለ ስቲንግ፡፡“በፍጹም አላደርገውም!... ይሄን ሁሉ ሃብትና ንብረቴን አውርሼ፣ በልጆቼ ላይ እንደመርግ የከበደ ጫና አላስቀምጥም!” በማለት እቅጩን ለጋዜጠኞች ተናገረ፡፡ ይህን የሰሙ የዓለማችን ታዋቂ ጋዜጦችና ድረ-ገጾችም፣ ያሳለፍነውን ሳምንት ነገሩን…
Read 3563 times
Published in
ህብረተሰብ