ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ሠማያዊ ፓርቲ የአይኤስን የሽብር ድርጊት ለማውገዝ መንግስት የጠራውን ሠልፍ አውኳል በሚል በመንግስት እየተወነጀለ ሲሆን ፓርቲው በበኩሉ፤ በተፈጠረው ረብሻ እጄ የለበትም፤ መንግስት ያለ አግባብ የስም ማጥፋትና ውንጀላ ዘመቻ ከፍቶብኛል ሲል አማሯል፡፡ መንግስትና የመንግስት ሚዲያዎችን ጨምሮ የተለያዩ የመንግስት አካላት በፓርቲው ላይ የሚሠነዝሩትን…
Saturday, 02 May 2015 11:10

“የኛ” እና የስኬት ጉዞው

Written by
Rate this item
(6 votes)
የቲያትር ትምህርቷን በከፍተኛ የትምህርት ተቋም ለመከታተል ከትውልድ አገሯ ባሌ፣ አጋርፋ አካባቢ የመጣችውን ለምለም ኃይለሚካኤል (ሚሚ)፣ በጥልቅ የሙዚቃ ፍቅሯ የተነሳ በ“ኢትዮጵያን አይድል” ለመወዳደር የትውልድ ቀዬዋን ጅማን ለቅቃ አዲስ አበባ የገባችው ጠሪፍ ካሣሁን (ሜላት) እንዲሁም እዚሁ አዲስ አበባ ተወልደው ያደጉት ራሔል ጌቱ…
Rate this item
(5 votes)
በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ሰዎች ሥም የሚጠሩ መንደሮችና መንገዶች ጥቂት የሚባሉ አይደሉም፡፡ “ወርቁ ሠፈር፣ የሺ ደበሌ ማዞሪያ፣ አባ ቦራ ቅያስ፣ ሞላ ማሩ አካባቢ፣ አባ ኮራን መንደር…” የሚባሉትን በማሳያነት ማንሳት ይቻላል፡፡ የመንደርና የመንገዶቹ ስሞች በመንግስት የሚሰጡበት ጊዜ አለ፤ እንደ፣ “ቸርች ል…
Saturday, 25 April 2015 10:45

የጨለማው መሰላል

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አየር ማረፊያ ልቀበላት ይገባኝ ነበር፡፡ ግን አልቻልኩም፡፡ ለዚህ ነበር ቀድሜ ከቤት ልጠብቅ ማቀዴ፡፡ እሱም እንዳልተሳካልኝ የተረዳሁት በር ላያ የሚኪን መኪና ሳይ ነበር፡፡ እሱ እንዲያመጣቸው ስለነገርኩት እንደቀደሙኝ እርግጠኛ ሆንኩ፡፡ እንዴት ቶሎ ደረሱ? ከአሜሪካ የገቡት ጠዋት ነበር፡፡ በእርግጥ እንዳይጉላሉ ወደ ባህር ዳር…
Saturday, 25 April 2015 10:44

የፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(0 votes)
(ስለ መጠጥ)ወይን ጠጅ የታሸገ ግጥም ነው፡፡ ሮበርት ሉዊስ ስቲቨንሰንስጠጣ አስባለሁ፤ ሳስብ ደግሞ እጠጣለሁ፡፡ ፍራንቶይስ ራቤላሲስበቀን 24 ሰዓት፣ በሳጥን 24 ቢራ፡፡ ግጥምጥሞሽ ነው?ስቲቨን ራይትወይን ጠጅ በሌለበት ፍቅር የለም፡፡ ዩሪፒደስእነሆ የአልኮል መጠጥ፡- የህይወት ችግሮች ሁሉ መንስኤና መፍትሄ፡፡ The Simpsonsአልኮል የሰው ልጅ አስከፊ…
Rate this item
(2 votes)
እኛ ላይ የሆነውንና እየሆነ ያለውን ሁሉ ሳስብ በታላቁ መጽሐፍ የሠፈረን አንድ አስገራሚ ታሪክ አስታወስኩ፡፡ ይኸውም ሙሴና እግዚአብሔር ስለእስራኤል ልጆች ያደረጉት ምልልስ ነው። በሙሴ እየተመሩ ከግብጽ የዘመናት ባርነት ነጻ የወጡት እስራኤላውያን በብዙ ምህረት ታድጎ ያወጣቸውን አምላካቸውን አብዝተው በደሉ፡፡ በዚህ የተቆጣው እግዚአብሔርም…