ህብረተሰብ
ብዙውን ጊዜ ራስን የማሳደጊያና ሰብዕናን የማበልጸጊያ መሣሪያ ተደርጎ የሚወደሰው የስበት ሥነ ልቦናዊ ሕግ፤ (The psychological law of attraction) አዎንታዊ አስተሳሰቦችና እምነቶች፣ የገንዘብ ስኬትንና የስራ እድሎችን ጨምሮ፣ በተለያዩ የህይወት ዘርፎች ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ይጠቅሳል። ይሁን እንጂ የኑሮ ውድነትና ሥራ አጥነትን…
Read 1821 times
Published in
ህብረተሰብ
አድማስ ትውስታ ጥቅምት 16 ቀን 2013 ዓ.ም በሃርመኒ ሆቴል፤ ፀረ-ሙስና ላይ ያተኮረ አንድ ወርክሾፕ ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ “መልካም አስተዳደርና የህግ የበላይነትን በማስፈን ሙስናን በግልጽነትና በተጠያቂነት የሚታገሉ ባለድርሻ አካላትን ተሳትፎ ማጎልበት” በሚል ርዕስ በትራንፓረንሲ ኢትዮጵያ አማካኝነት የተሰናዳ ሲሆን ፕሮጀክቱ፤ ለሶስት ዓመት የሚቆይና…
Read 1342 times
Published in
ህብረተሰብ
አቈልቊዬ ፡ ባይ ፡ መሬቱን ፡ቈስሎ ፡ አገኘሁት ፡ እግሬን ፡ምን ፡ አሳዘነኝ ፡ ለእግሬ ፡ ቊስል ፡ስሄድ ፡ እኖር ፡ ይመስል፡፡(ከብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል)ሞት በስሙ ኗሪ ነው፡፡ ሶምሶን ሹሩባው ላይ ሀይል እንዳለው ሁሉ ሞትም ስሙ ላይ ነው…
Read 1690 times
Published in
ህብረተሰብ
ስኬት አመለካከት ነው፡፡ ስኬት ልማድ ነው። እንደሚቀዳጁት ለሚያምኑና መሻታቸውን ወደ ተግባር ለሚለውጡ ሁሉ፣ ስኬት በቀላሉ የሚገኝ ነው፡፡ስኬት አንዳችም ምስጢር የለውም። ስኬትን የተቀዳጁቱ አያሌዎች፤ ስኬታማ ከመሆናቸው በፊት ዓመታትን ለስራቸው፣ ከልባቸው ለሚወዱትና ለህልሞቻቸው መሰዋታቸውን በግልፅ ይተርካሉ፡፡በሁሉም ሁኔታ፣ ዋናው ጭብጥ ሁሌም ተመሳሳይ ነው፤…
Read 1226 times
Published in
ህብረተሰብ
ይኼ የሆነው ባለ አንባሻ ቅርጽዋ - የዚያድ ባሬ ሶማሌ ልትወርረን ስትቃጣ ነበር፤ ቤታችን ቡና እየተቀቀለ ስለነበር ‹የትም እንዳትሄድ› ስለተባልኩ ታዛ ላይ ቁሜ ውጭ-ውጭውን አያለሁ። ካፊያ ቢጤ ይስተዋላል። እግዚሔር በሰው ልጆች ክንድ ላይ የተደረተውን ንቅሳት ተጠይፎ በግማሽ ክብ ቅርጽ ባለ ሰባት…
Read 1897 times
Published in
ህብረተሰብ
ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ምድር፣በኢትዮጵያውያንጳጳሳት የተሾሙ ሁለተኛው ፓትርያርክየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስቀድሞ በቅዱስ ሐርቤ (፩ሺ፩፻፲፯-፩ሺ፩፻፶፯ ዓ.ም.) በኋላ በዐፄ ዮሐንስ ራብዓዊ (፩ሺ፰፻፷፫-፩ሺ፰፻፹፫ ዓ.ም.) ከሊቃውንቷ መካከል መርጣ ጳጳስ ለመሾም ለእስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን ደጋግማ ያቀረበችው ጥያቄ፣ በ፳ኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ አጋማሽ ላይ…
Read 2037 times
Published in
ህብረተሰብ