ህብረተሰብ
ስለ አላህ መልእክተኛ አንዳንድ ነጥቦችን ለመግለጽ ዕድል በማግኘቴ ከፍተኛ ክብርና ደስታ ይሰማኛል፡፡ በዚህ አጭር ፅሁፍ ለአለም እዝነትና ብርሐን ሆነው ስለተላኩት የነብያት መደምደምያ ስለሆኑት ነብዩ መሐመድ (ሰ.አ.ወ) መግለጽ አስቸጋሪ ቢሆንም ያቅሜን ያህል ሞክርያለሁ፡፡ ከአካላዊ ገጽታቸው ልጀምር፡፡ የአላህ መልዕክተኛ ወደር አይገኝላቸውም፡፡ ገጽታቸው…
Read 2271 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት የ1953ቱን ግርግር ምክንያት አጥንቶ የሚያቀርብ አንድ ኮሚቴ ንጉሱ ማዋቀራቸውንና ኮሚቴውም ለዚያ ሁሉ ሰው እልቂት ሰበብ የሆነውን ጉዳይ ሲመረምር ሌላ ሳይሆን ራሳቸው ንጉሰ ነገስቱ መሆናቸውን ማረጋገጡ፤ ሆኖም “የዚህ ሁሉ ወንጀልና እሱን ተከትሎ ለተፈጸመው ዘግናኝ ድርጊት ኃላፊውና ሰበቡ እርስዎ ነዎት”…
Read 1564 times
Published in
ህብረተሰብ
ሱዳናውያን የአዝማሪ ቤቶች ደንበኛ ናቸው ጐንደር የዘመናዊ ከተማ ገጽታ አልተላበሰችም ጐንደርና ቅርስ በኢትዮጵያ የቅርስ ሀብታሞች ከሆኑ ከተሞች በቀዳሚነት ትጠቀሳለች - ጐንደር፡፡ ከ100 ዓመታት በላይ ያስቆጠሩ የነገስታት ቤተመንግሥቶች በአለም ቅርስነት ተመዝግበው ሁነኛ የቱሪዝም መስህብ በመሆን ከፍተኛ ገቢ ለከተማዋ እያስገኙ ነው፡፡ የዳሽን…
Read 3063 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 11 January 2014 11:32
በእርግጥ ዘርዓ ያዕቆብ የሚባል ኢትዮጵያዊ ፈላስፋ ነበረ?
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል (saache43@yahoo.com)
በ1993 እኔው ራሴ “የምንኮራበት ፈላስፋ” ብዬ ስለ ዘርዓ ያዕቆብ በዚችው ጋዜጣ አንድ ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፡፡ ከእምነት ጋ የተጠጋ ፍልስፍና እንደመኾኑ ቢያንስ እንደቶማስ አኩዊናስ ማጣፊያው ያላጠረው መኾኑን ተመልክቻለኹ፡፡ በተረፈ እሱ ማነው? ምን አለ? የሚለውን ከገዛ ጽሑፉ እና ደቀመዝሙሩ ነኝ ካለው ወልደሕይወት…
Read 10443 times
Published in
ህብረተሰብ
በሀገራችን ታሪክ መቸም የማይረሳ ድርጊት እዚሁ አዲስ አበባ ውስጥ በ1953 ዓ.ም ተፈጽሞ ነበር፡፡ ድርጊቱ “የታህሳስ ግርግር” እየተባለ የሚጠራው ነው፡፡ ግርግሩን የመሩት ወንድማማቾቹ ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ እና ገርማሜ ንዋይ ነበሩ። ለአመፁ ምክንያቱ ደግሞ “በወቅቱ የነበረው ዘውዳዊ ሥርዓት ከልክ ያለፈ ጭቆና ያብቃ”…
Read 3406 times
Published in
ህብረተሰብ
ጡረታዬ ባለመከበሩ በቤተሰቦቼ ድጋፍ እኖራለሁ….ለማንዴላ ሃውልት ማሰሪያ ከደሞዜ 50ሺ ብር አበርክቼአለሁ … እስቲ ከትምህርትዎ እንጀምር፡፡ ምንድነው የተማሩት? የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቴን ከጨረስኩ በኋላ ፖሊስ ኮሌጅ ገባሁ፡፡ “አባዲና ኮሌጅ” ይባላል፡፡ እዚያ ገብቼ የፖሊስ ጠቅላላ ትምህርት ተከታትዬ ግንቦት 19 ቀን 1947 ዓ.ም…
Read 3290 times
Published in
ህብረተሰብ