ህብረተሰብ

Rate this item
(5 votes)
ከቤን እፈራታለሁ። ከሰፈራችን ውስጥ ወንድ አሊያም ሴት መሆኑዋን ማጣራት አለብን ተብላ ክትትል የተደረገባት ብቸኛዋ ሴት ናት ። በምን እንደተጣላን ትዝ አይለኝም ግን ጥምድ አድርጋ ይዛኛለች ። ታዲያ ጠምዳ ብቻ አታበቃም። ማረስ ባትችልም መውጫ መግቢያዬን ጠብቃ ነገር ትፈልገኛለች። በዚህ ምክንያት ነው…
Monday, 06 April 2015 08:23

የመጽሐፍ ቅኝት

Written by
Rate this item
(0 votes)
የሃይለማርያም ወልዱ ያልተዘጉ ፋይሎች (መጋቢት 2007 ዓ.ም)(በዕውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ) አንዳንድ ነጥቦች ብዙ ቴክኒካዊ ሳልሆን ሃሳቤን መሰንዘር ስለፈለኩ ነው “አንዳንድ ነጥቦች” ያልኩት፡፡ አንድን መጽሐፍ የገባንን ያህል ካነበብን በቂ ነው ባይ ስለሆንኩ ነው፡፡ ሃይለማርያም ወልዱን ዱሮ ነው የማውቀው፤ በእኛ ዱሮ ለዛሬው…
Rate this item
(18 votes)
በኢትዮጵያ ከሚታወቁት የሴት የቅኔ መምህራት ውስጥ አንደኛዋ እማሆይ ኅሪተ ሥላሴ ደባስ ናቸው። እማሆይ ኅሪት በአሁኑ ጊዜ የታላቁ ገዳም የዲማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ሁለተኛዋ የቅኔ መምህርት ሆነው በማስተማር ላይ ይገኛሉ፡፡ ተወልደው ያደጉት እዚያው ዲማ አካባቢ ልደታ ለማርያም ቤተመስቀል ከተባለች ቦታ ነው። የተወለዱት…
Rate this item
(6 votes)
ካለፈው የቀጠለ “ተፈጥሮና በገና ባይኖሩ ፆም ምን ይውጠው ነበር?” ያሰኘኝ ገዳም ከእግር አጠባው ሥነ ሥርዓት በኋላ ለጸሎት ወደ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን መሄድ ነው ፕሮግራሙ፡፡ ቤተክርስቲያኑ ከገዳሙ ሆነው ሲያዩት አንገቱን አስግጎ በማዕረግ ቆሞ በእጅ የሚነካ ይመስላል፡፡ ሲሄዱት ግን ቁልቁለቱና ዳገቱ መከራ ያሳያል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
ጥድፍ ጥድፍ የሚሉ እግሮች፣ ቅልጥፍጥፍ የሚሉ እጆች፤ቁርጥ ቁርጥ የሚሉ ትንፋሾች፣ እዚህና እዚያ የሚያማትሩ አይኖች፤ጋዜጠኛው በወ/ሮ ውቢት ሁኔታ እጅግ ተገርሟል፡፡ የድምፅ መቅረጫውን እያስተካከለ ወ/ሮ ውቢትን አሁንም አሁንም ያያታል፡፡ ወ/ሮ ውቢት ተወልዳ ያደገችው እዚሁ ምስራቅ ጎጃም ደብረ ማርቆስ ከተማ እንደሆነ አስቀድሞ አውቋል፡፡…
Rate this item
(3 votes)
(ለቅላቂዎችና አስለቅላቂዎች) የቀድሞውም ሆነ የአሁኑ የእንድማጣ ኢየሱስ ት/ቤት የሚገኘው በደብረ ማርቆስ ከተማ ምሥራቃዊ ክፍል የአሁኑ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ካለበት አካባቢ ነው፡፡ ት/ቤቱ የተመሰረተው ለጥ ብሎ ከሚታየውና ሣር በበዛበት የውሰታ ወንዝ ሜዳ ላይ ነው፡፡ የውስታ ወንዝ ከላይ ከደጋው እየወረደ መስኩን ለሁለት…