ህብረተሰብ
የቅጣት ነገር ሲነሳ ትዝ የሚለኝ ጥዋት ጥዋት ሰንደቅዓላማ ለመስቀል ትምህርት ቤት የምንሰለፈውን ሰልፍ ማታ ማታ ለመገረፍ ቤት ውስጥ የምንደግመው ነገር ነው ። ብሄራዊ መዝሙር የተከፈተ ይመስል አባታችን ፊት ያለምንም ንቅናቄ ቀጥ ብለን ባልተዛባ ሰልፍ ቆመን እንገረፋለን። ተራችንን እንኳ አናዛባም። ብቻ…
Read 2146 times
Published in
ህብረተሰብ
ከ50 በላይ የዓለም መሪዎች፣ ከ100 የሚበልጡ የአገራት ሚኒስትሮች፣ ከ2ሺ በላይ የቢዝነስ ሃላፊዎች… በአጠቃላይ ከ5ሺ -7ሺ የሚደርሱ የዓለም ህዝቦች ከሰኞ ጀምሮ ለ4 ቀናት በአዲስ አበባ ላይ ከትመው ሲወያዩ ሰንብተዋል፡፡ 3ኛው ዓለምአቀፍ የፋይናንስ ፎረም ለልማት በመዲናዋ በመካሄዱ ኢትዮጵያ የቱን ያህል በምን ረገድ…
Read 1834 times
Published in
ህብረተሰብ
በረመዳን ወቅት የነበሩትን የነብዩ ሙሐመድ ተግባሮች ምን እንደሚመስሉ ብንገምት ምን አልባት ከባድ አድርገናቸው ሊሆን ይችላል፡፡ እውነት የነብዩ የረመዳን ተግባሮች ከባድ ነበሩ?አምላክ ነብያትን ከራሳቸው ህዝብ መካከል መርጦ ሲልክ÷ህዝቦችን ወደ ትክክለኛው መንገድ እንዲያስገቡና የአምላክ ተገዢዎች እንዲያደርጓቸው በሚል ነው፡፡ ነብያቶች እንደ ሁላችንም ሰዎች…
Read 14496 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹ማንም ሰው ሊገምት እንደሚችለው፤ ንጉሡ ለሉዓላዊ የንጉስነት መብታቸው ፍፁም ቀናተኛ ናቸው፡፡ይህን ሉዓላዊ ሥልጣናቸውን በሆነ መንገድ የሚነካ በመሰላቸው ጉዳይ ላይ መለሳለስ አያውቁም--”የመጨረሻው ክፍልአውሮፓውያን ለጥቁር ህዝብ ያላቸው ንቀት የበዛ ነው፡፡ ሌላው ቀርቶ፤ ቀና አመለካከት እና ከቴዎድሮስ ጋር ጥብቅ ወዳጅነት ያለው ፕላውዴን ወደ…
Read 2587 times
Published in
ህብረተሰብ
በጋዜጣችሁ የሰኔ 13 ቀን 2007 ዓ.ም ዕትም ላይ አልፋ የትምህርትና ስልጠና አ.ማህበርን በተመለከተ ባቀረባችሁት ዜና፤ “ቅሬታው” በአንድ ግለሰብ የቀረበ መሆኑ እየታወቀ “የአልፋ ባለ አክስዮኖችና አመራሮች እየተወዛገቡ ነው” የሚል ርዕስ መስጠታችሁ አሳሳች፣ ለጋዜጣው አንባቢያን ስለ አክስዮን ማህበሩ የተዛባ መግለጫ የሚሰጥና የአክስዮን…
Read 1474 times
Published in
ህብረተሰብ
አዲስ አድማስ ጋዜጣ ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2007 ባወጣው እትሙ፤ “የአልፋ ባለአክሲዮኖችና አመራሮች እየተወዛገቡ ነው” በሚል ርዕስ ከአልፋ የትምህርትና ስልጠና አ.ማ ቦርድ ሰብሳቢ፣ የተሠጡትን የተሳሳቱና አደናጋሪ መረጃዎችን ማረም ተገቢ ይመስለኛል፡፡ በዚህም መሰረት ከትርፍ፣ ከተማሪ መቀነስና ከትምህርት እንዲሁም ከካፒታልና ከሕንፃ ግንባታ…
Read 1548 times
Published in
ህብረተሰብ