ህብረተሰብ
Saturday, 28 May 2016 15:18
የደብረ ብርሃን ዩንቨርሲቲ ባህል ማዕከል እምርታዎች
Written by ደሳለኝ ሥዩም desalegnseyoum@yahoo.com
ለአማርኛ ቋንቋ ማበልጸጊያ ማዕከል ከፍቶለት በተቋም ደረጃ ጠንካራ ሥራ እየሠራ የሚገኘው ባሕርዳር ዩንቨርሲቲና የደብረማርቆስ ዩንቨርሲቲ ሀዲስ ዓለማየሁ የባህል ማዕከል በባህልና በቋንቋ ላይ ዓመታዊ አውደ ጥናቶችን በማዘጋጀት ይታወቃሉ፡፡ የዛሬው ጽሑፌ ትኩረት ግን ከአዲስ አበባ በሰሜን ምእራብ አቅጣጫ በአንድ መቶ ሰላሳ ኪሎ…
Read 1466 times
Published in
ህብረተሰብ
(ሰዓሊ ሰይፈ አበበ፣ የኢትዮጵያ ሰዓሊያንናቀራፂያን ማህበር ዋና ፀሐፊ) በደርግ ስርዓት እኔ ልጅ ነበርኩኝ፤ ሆኖም የደርግ ዘመን ስዕል የሞተበትና በተወሰኑ ሰዎችና በጥቂት ቦታዎች ብቻ ተወስኖ እስትንፋሱ የቆየበት ወቅት ነበር፡፡ እርግጥ በኃይለስላሴ ጊዜ የተከፈተ አቶ አለፈለገ ሠላም የሚባል የስዕል ት/ቤት ነበር፤ ልጅ…
Read 1152 times
Published in
ህብረተሰብ
የዚህ ጽሑፍ ርዕስ ያደረግሁት የአንድ የማላስታውሰው ሰው ቃል፤ ትክክለኛ ሆኖ የታየኝ በኑዌር እና በዲንካ ብሔረሰቦች መካከል የሚታየውን ማህበራዊ ግንኙነት የሚያትት የኢቫንስ ፕሪትቻርድ ጥናትን ባነበብኩ ጊዜ ነው፡፡ ዲንካ እና ኑዌር በደቡብ ሱዳን የሚገኙ ብሔረሰቦች ናቸው፡፡ የኑዌር እና የዲንካ ብሔረሰቦች ኩታ ገጠም…
Read 2765 times
Published in
ህብረተሰብ
አዲሱ ትውልድና የቀድሞው ትውልድ መንገዳቸው በፈረንጆቹ አቆጣጠር ከ2000 ዓም ጥቂት ዘመናት ቀደም ብለው የተወለዱትንና በአሁኑ ዘመን እስከ 30ዎቹ እድሜዎች ያሉትን ትውልዶች ሺአውያን (Millennials) ብለው ይጠሯቸዋል፡፡ በአሜሪካ ሻውያን (ሺአውያን) እጅግ የተጠኑና ብዙ የተወራላቸው ትውልዶች መሆናቸው ይነገራል፡፡ አንዳንዶችም በዲጂታል ቴክኖሎጂ ውስጥ ተወልደው፣…
Read 7061 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 21 May 2016 16:10
አለማየሁ፣ የበዓሉ የፍቅር ታሪክ “ይፍረጥረጥ” ሲል ምን ማለቱ ነው?
Written by ተፈራ ወልደመድህን jimateferaa@gmail.com
የአለማየሁ ገላጋይን “እንዳለጌታ የበዓሉን የፍቅር ታሪክ ወሻሽቆታል” የሚል ጽሁፍ አንብቤ ስጨርስ የሚከተለውን ማለት ፈለግሁ፡፡እንዳለ “የበዓሉ ግርማ ሕይወትና ስራዎች” የሚል መጽሐፍ ካሳተመ በኋላ በመጽሀፉ ዙሪያ የሚሰጡ አስተያየቶችን እከታተላለሁ - ጋዜጣ፣ ሬድዮ፣ ፌስቡክ አይቀረኝም፡፡ እጽፋለሁ ብዬ አስቤ ባላውቅም፤ ሃያሲ ዓለማየሁ ነገር እየጎረጎረ…
Read 3956 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬ አሥራ ሁለት … ወይም አሥራ ሦስት ዓመታት ገደማ … …. ሀዋሳን ለመጀመሪያ ጊዜ አየኋት፡፡ ነገር ፈላጊ ዝናብ ተንኩሷት የሚፏልለው አቧራዋ አድፍጧል፡፡ ሁሉን መርማሪ ልሁን ባይ ነበርኩና አጎንብሼ መሬቱን ዳሰስኩት፡፡ ዱቄት የተነሰነሰበት አምባሻ የዳሰስኩ እስኪመስለኝ ለስልሷል፡፡ ሙቀቷ ግን ለዝናቧ አልተጎናበሰም፡፡…
Read 3806 times
Published in
ህብረተሰብ