ህብረተሰብ

Saturday, 18 June 2016 12:53

የወግ ዕቃው ድብ አንበሳ

Written by
Rate this item
(0 votes)
(ካለፈው የቀጠለ)ሰፈርድንኳኖች ተተከሉ፡ ዘላቂ መሰል ሰፈር ተደራጀ። ሠራተኛ ከተተ፡- ባለሙያ ኃምሳ፡ ሥራ ቤቶች፡ ዕንጨት ለቃሚና ውኃ ቀጂው በጥቅል መቶ ሴትና ኃምሳ ወንድ፡ ንጉሡ የተወላቸው ጠባቂ ኃምሳ የታጠቀ ወታደር ነበሩ። ግንዲላዉን ካንድ ትልቅ ዲማ ጥላ ሥር ኣኖሩት፤ ጊዜና ጉልበት ፈጂው ሥራ፡…
Rate this item
(16 votes)
“---- በገንዘብ መግዛት ሀብትን፤ በሥልጣን መግዛት ጉልበትን፣ በውበት መግዛት ፍትወትን፣ በመዋቅር መግዛት ሹመትን ያሳያል። በሐሳብ መግዛት ግን ልህቀትን ያመለክታል። ----” ኢትዮጵያ ውስጥ ሦስት ሳጥኖች አሉ። ሁለቱ ሳጥኖች በጣም ይፈለጋሉ። ስለሚፈለጉ ወይ ይዘረፋሉ፤ ወይ ይሰረቃሉ። አንደኛውን ሳጥን ግን ዞሮ የሚያየው የለም።…
Rate this item
(1 Vote)
በዚህ ርዕስ በተከታታይ በቀረቡት ሁለት ጽሑፎች የልጆችን የቴሌቪዥን ዕይታ አስመልክቶ ወላጆች ስላለባቸው ኃላፊነት ሐሳቦች ተነስተዋል፣ ጥናቶችም ምን እንደሚሉ ተመልክተናል፡፡ ከክፍል ሁለት ጽሑፍ ለማስታወስ ያህል፤ ዕድሜያቸው ከ2 እስከ 11 ዓመት ድረስ ያሉ ሕጻናትና ታዳጊ ልጆች በዕድሜና በጊዜ ባልተገደበ የቴሌቪዥን ዕይታ ምክንያት…
Saturday, 18 June 2016 12:49

‹‹የእንባ መጽሐፍ››

Written by
Rate this item
(1 Vote)
‹‹አዛኝና ርህሩህ በሆነው በአላህ ስም›› የሚል አንቀጽ በር አድርጎ የሚነሳ፤ ‹‹ኪታብ አል-ኢንባ›› የተሰኘ መንፈሳዊ ሐተታ አለ፡፡ ይህ ሐተታ የተፃፈው በ12ኛው ክፍለ ዘመን በኖሩ አንድ ኢትዮጵያዊ ነው፡፡ አብደላ ባድር አል ሐበሺ ይባላሉ፡፡ እኒህ ኢትዮጵያዊ፤ የሸኽ አል-አክባር ሙህይዲን አብን አራቢ የተባሉ፤ በ12ኛው…
Saturday, 11 June 2016 12:41

መልቲውና ዱርዬው ሩሶ!!

Written by
Rate this item
(5 votes)
ዣን ጃኮቢስ ሩሶ በ1712 ዓ.ም ተወለደ፡፡ በ1778 ዓ.ም ከዚህ ዓለም ተለየ፡፡ ስለዚህ በዚህች ምድር ለ66 ዓመታት ተመላልሷል፡፡ የሩሶን ህይወት በተመለከተ ድንቅ ጽሑፍ የጻፈው በርትራንድ ሩሴል ነው፡፡ እንደሱ ሩሶን ጠንቅቆ የሚያውቅ የለም ይላሉ። ‹‹የሩሶ ኤክስፐርት›› እያሉ የሚጠሩት ስለዚህ ነው። በርትራንድ ሩሴል፤…
Rate this item
(2 votes)
በረመዳን ወር ሙስሊሙ ኅብረተሰብ በርካታ በረከት የሚያስገኙ መልካም ነገሮች ያከናውናል ተብሎም ይጠበቃል፡፡ በዚህም ምክንያት ሙስሊሞችና የሌላ እምነት ተከታዮች ወሩ መልካም የጾም ጊዜ ሆኖ እንዲያልፍ ምኞታቸውን ይገልጻሉ። እንደ አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ አውስትራሊያና የመሳሰሉት አገራት መሪዎች ደግሞ ኅብረተሰቡ በሰላም፣ በመረጋጋት፣ በነጻነትና…