ህብረተሰብ

Rate this item
(0 votes)
ሌሊቱ እንደ ልማዱ አሸልቦ ማለዳው ለረፋዱ ቦታውን ሲለቅ ዝናቡም በካፊያ ይተካ ጀመር፡፡ ቀስ በቀስም ሰማዩ እየጠራ ብሩህ ቀን ከፊት ለመዘርጋቱ ተስፋ ይሰጥ ጀመር፡፡ ሰኔ 23 ቀን 2ዐዐ8 ዓ.ም፣ ቢሾፍቱ ከተማ፡፡ የጨለለቃን ሀይቅ የሚጎራበተውና ሁሌም ፀዓዳ የማይለየው ባለግርማ ሞገሱ ጄክዶ ኦፖርቹኒቲ…
Rate this item
(9 votes)
ሰሞኑን ፕሮፌሰር ባሕሩ ዘውዴ የፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ዲነግዴን የሕይወት ታሪክ አሳትሞ አቅርቦልናል፡፡ መጽሐፉ በላቀ የታሪክ ሞያ የተሠራ፣ የታላላቅ ሰዎችን የሕይወት ታሪክ ለሚሠሩ ሰዎች እንደ ሞዴል ሊያገለግል የሚችል የታሪክ ጥናት ድርሳን ነው፡፡ መጽሐፉን ሳነብ ከመጽሐፉ ይዘት ይልቅ የመጽሐፉ አዘጋጅና አዘገጃጀት ነበር…
Rate this item
(2 votes)
ምንም እንኳ ሀሳብ መቋጫ ባይኖረውም፤ በወዳጆቼ በመልሰው ሉሌ እና ደረጀ ይመር መሃል በአፍሪካ ፍልስፍና እሴት ላይ ሲደረግ ለቆየው ሙግት መደምደሚያ ትሆን ዘንድ ይህቺን ጽሁፌን ላበረክት ወደድኩ፡፡ የአፍሪካ ፍልስፍና ሙግት ኬንያዊው ፈላስፋ ኦዴራ ኦሩካ እንደሚለው፤“ለደምሳሳው አፍሪካዊ የሆነ፣ሌላው ዓለም ፍልስፍና ከሚለው የተለየ…
Saturday, 02 July 2016 12:14

የኪነ ጥበብ ጉዞ

Written by
Rate this item
(4 votes)
‹‹ለሐዘን ለችግር፣ ለደስታ ለፍቅር፤ማነው የሚመረጥ፣ ከሰው ወዲያ በምድር፤›› (ይህ የጥላሁን ገሰሰ ዜማ፤ የግሪክ -ሮማ ዘመን ዘፈን ነው፡፡)ኪነ ጥበብን አውቃታለሁ፡፡ ማወቅ ብቻ አይደለም፤ ተዛምጃታለሁ፡፡ ሙዚቃ ሰምቼ ጨፍሬአለሁ፡፡ ስዕልን አይቼ ተደስቻለሁ፡፡ ከለማኝ አፍ እና ከመጽሐፍ ‹‹ተናዳፊ›› ግጥም ሰምቼ፤ በሐዘን ወይም በደስታ ወይም…
Saturday, 02 July 2016 12:20

ኤጲደቅስዮ

Written by
Rate this item
(22 votes)
“ርትዕ ከሌለ ፍትህ ብቻውን ዋጋ አይኖረውም” ፊሳልጎስ የተሰኘውና በ2ኛው መክዘ በእስክንድርያ ተጽፎ በ5ኛው መክዘ ወደ ግእዝ የተተረጎመው መጽሐፍ ‹ኤጲዲቅስዮ› ስለሚባል ዛፍ ይተርካል፡፡ ይኼ በሕንደኬ ሀገር የሚገኝ ዛፍ ሁለት ጠባይ አለዉ፡፡ አርጋብ የዛፉን ፍሬ ስለሚወዱት በእርሱ ላይ እየተሰበሰቡ ይመገቡታል ይላል መጽሐፉ፡፡…
Saturday, 02 July 2016 12:18

እማማ ላሊበላ (ወግ)

Written by
Rate this item
(2 votes)
ሚጣ እያለች፡፡ ከዘመናት በፊት ነው አሉ፡፡ በማይታወቅ ምን ያህል ዘመን፡፡ ፈገግ ሳቅ ስትል … አይኖቿ ጨፈን፡፡ ግራ ቀኝ ጉንጮቿ ስርጉድ … የዘመን ዋርካ ጥላውን ጥሎባት፡፡ * * * *ከሆነ ዘመን ወዲህ…ከንፈሮቿ እንጆሪ … ቀሉ፡፡ ያሳሳሉ!! ድምስስ ደረቷ፣ እሾሀም ጡቶች… ግራ…