ህብረተሰብ
አዳም ተፈጠረ እንጂ አልተወለደም ብላችሁ የምታምኑ ሁላችሁ እንደምን ናችሁ፡፡ እኔ ደህና ነኝ … ካለናንተ ሀሳብና ናፍቆት በስተቀር እንዳልላችሁ … እኔ እናንተን አላውቃችሁም፡፡ “አዳም ተፈጠረ እንጂ አልተወለደም” …የሚለው ሀሳባችሁ በጥቅል ይገልፃችኋል ብዬ ልገምትና በዚህ እምነታችሁ መሰረት፣ ትውውቃችንን ላፋፍመው፡፡ ያልተፈተነ ትውውቅ በኋላ…
Read 4818 times
Published in
ህብረተሰብ
ይህ ጽሑፍ የ‹‹አረናው” አብርሃ ደስታ÷ በተከታታይ በማህበራዊ ድረ,ገፅ ላይ ላሰፈረው ሃሳብ የተሰጠ የግል አስተያየትና የሃሳብ ሙግት ነው፡፡እኔና አብርሃ ደስታ÷ የህወሓት መንግስት በካቴና ሳያወዳጀን በፊት ትውውቃችን በሩቁ ነበር፡፡ ህወሓት ኢህአዴግ ሊያፈርስ አስቦ ሲገፋን ግን በወህኒ ቤት መካከል ሰራንና የልብ ወዳጅ ለመሆን…
Read 12137 times
Published in
ህብረተሰብ
ጥንታውያን የአብነት ሊቃውንት፤ ‹ሕመም አንድም ለትምህርት፤ አንድም ለሞት ነው› ይላሉ። መታመሙን ላወቀ፣ መድኃኒቱን ለፈለገ፣ መድኃኒቱንም በትክክል ለወሰደ፣ ወስዶም ለዳነ ሰው ሕመም ለትምህርት ይሆነዋል፡፡ ሦስት ነገር ይማርበታልና፡፡ አንድም ዳግመኛ እንዳይዘው ጥንቃቄን፣ አንድም ቢይዘው ሊተርፍ የሚችልበትን መፍትሔ፣ አንድም ደግሞ ለሌላው የሚመክረው ልምድን…
Read 12325 times
Published in
ህብረተሰብ
3 ማህበሮች፣ በ210 ቢስክሌቶች ሥራ ጀምረዋልየአዲስ አበባ መንገድ ትራንስፖርት ቢሮ፤ በቅርቡ የብስክሌት ትራንስፖርት አገልግሎት በመዲናዋ ሶስት ቦታዎች ላይ አስጀምሯል፡፡ ለብስክሌቶቹ በ22 ሚሊዮን ብር መንገድ ተገንብቶላቸዋል - በከተማዋ ሦስት የተለያዩ ቦታዎች፡፡ መንግስት እስካሁን 210 ያህል ብስክሌቶችን ከቻይና በመግዛት፣አስር አስር ሆነው በአነስተኛና…
Read 2360 times
Published in
ህብረተሰብ
Monday, 15 August 2016 09:05
አገራዊ ችግሩን ወደ እርቅ መድረክ እናምጣው!!
Written by አብዱራህማን አህመዲን (የቀድሞ የፓርላማ አባል) ahayder2000@gmail.com
ለሀገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ሁሉ፣ እ.ኤ.አ ከ1998 እስከ 2002 ድረስ የነበረውን የፓርላማ የሥራ ዘመኔን በሰኔ ወር 2002 እንደጨረስኩ፣ ከነበርኩበት ፓርቲ (ከኢዴፓ) በራሴ ፍላጎት ለቀቅኩ፡፡ ከዚያ ወዲህ የየትኛውም ፓርቲ አባልም ደጋፊም አይደለሁም፡፡ አገር ውስጥ በሚገኝ አንድ የግል ኩባንያ እየሰራሁ የግል ህይወቴን እየኖርኩ…
Read 2666 times
Published in
ህብረተሰብ
ጠፈርተኞች፤ መኖሪያ ፕላኔታቸውን ‹‹ጠፈር ጣቢያ መሬት›› (Spaceship Earth) ይሏታል፡፡ ጠፈርተኞች የጠፈር ህይወት ስንት አደጋ እንዳለው ያውቃሉ፡፡ ከአደጋው የኮስሚክ ጨረራ ጠብቃ፤ አቅፋ ደግፋ ይዛ ለምታኖራቸው መንኮራኩር ከሚገመተው የበዛ ጊዜ እንክብካቤ ያደርጋሉ፡፡ ብልሽት እንዳያጋጥማት አስቀድሞ የመከላከል፣ የጥንቃቄ እና የጥገና ሥራ ይሰራሉ፡፡ አንዳንዶች፤…
Read 4931 times
Published in
ህብረተሰብ