ህብረተሰብ
“የካዎ አለማየሁ አርሼ ዜና እረፍት” ትላንትና አርባ ምንጭ ወንድሜ፤ ሻምበል ሐብተ ገብርኤል ጫቦ፤ ጋ ደውዬ ነበር።” አሴ ነብይ ነህ !” አለኝ። “ምነው?” ብለው ትላንት ይሁን ከትላንትና ወዲያ ጋንታ ወጥቶ የካዎ አለማየህ አርሼ ቀብር ሥነስርዓት ላይ ተገኝቶ እንደተመለስ ነገረኝ። ካዎ ማለት…
Read 2327 times
Published in
ህብረተሰብ
እንደ መግቢያየኦርቶዶክሶች ማህበር ቤት ወርተረኛውን ለመመደብ ዳቦ ከተቆረሰና መውጫ ሲቃረብ ሙሴው ይነሳና:ማነህ ባለሳምንት?ያስጠምድህ ባስራ ስምንትእኔ ነኝ የምትል የቅዱስ ገብርኤል ወዳጅ ይላል።ገብርኤሉ እንደ ማኅበራቸው ታቦት ሥም ይቀያየራል። ተራኛው ይቆምን የሚባለውን ብሎ ጽዋውን ይረከባል። ይህ እውደት በየወሩ ቋሚና ቀጣይ ነው። ከልጅነቴ ያስታወስኩት…
Read 2344 times
Published in
ህብረተሰብ
* ከ1 ቢሊዮን - $30 ቢሊዮን የሚደርስ ሃብት አላቸው * አዲሱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ከቢሊየነሮቹ አንዱ ናቸው1. ቢሁሚቦል አዱልያዴጅ እና ቤተሰቡ - $30 ቢሊዮን (የታይላንድ ንጉስ) ንጉሱ በቅርቡ ቢሞቱም ሀብታቸውን ቤተሰባቸው ወርሶታል፡፡ በዓለማችን ለረዥም ዘመን በርዕሰ ብሄርነት ያገለገሉ ሲሆን በአገራቸው መልካም…
Read 2917 times
Published in
ህብረተሰብ
‹‹ካስትሮ የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወዳጅ ነበሩ››አቶ ተስፋዬ ወንድሙ(የ”ግራንማ 72” ኩባ የተማሩ መኮንኖች ማህበር ፕሬዚዳንትአገራችን ኢትዮጵያ በሶማሌ ወራሪ ሀይል በተከበበችበት በዚያን ክፉ ወቅት ማንም ከአጠገቧ አልነበረም፡፡ ወራሪዋን ካባረረች በኋላም ወረራ በድጋሚ ቢመጣ አገሪቱን ከውድቀት የሚጠብቅ፣ የተማረና የሰለጠነ የውትድርና መኮንን ይፈለግ ነበር፡፡…
Read 5774 times
Published in
ህብረተሰብ
• በመልካም አስተዳደር---በዲሞክራሲ ግንባታ----በግልጽነት---??• መንግስትስ እንዲጠናከሩ በምን በኩል ደገፋቸው? የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት ኤጀንሲ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት እንዲስፋፉና ተልዕኳቸውን በሕግ መሰረት እንዲወጡ ብሎም አሰራራቸው ግልፅነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን እየሰራ ይገኛል፡፡ ኤጀንሲው በህገ-መንግስቱ አንቀፅ 31 የተደነገገውን የዜጎች…
Read 1618 times
Published in
ህብረተሰብ
የዓሣ ህይወቱ ባህሩ እንደሆነ ሁሉ የስኬትም ህልውና የሚወሰነው በአንድ ጉዳይ ላይ በፈሰሰው ድካም ልክ ነው ብዬ አምናለሁ፡፡ ለም መሬት አለኝ ብሎ ጎተራውን ጠራርጎ ቁጭ ብሎ የሚጠብቅ ገበሬም የለም፡፡ አንድ መሬት ምን ለም ቢሆን ዘር ካልረጩበት፣ ቡቃያውን ካላረሙት፣ ከወፍና ከመሰል እንስሳት…
Read 3097 times
Published in
ህብረተሰብ