ህብረተሰብ
Saturday, 15 April 2017 13:28
ኢትዮጵያ ግድብ እንዳትሰራ፣ “ከጦርነት ያላነሰ ነው” ዘመቻ! ከግብፅ ዘመቻ የባሰ!
Written by ዮሃንስ ሰ.
ስለዘመቻው፤... ሁለት ሚኒስትሮች፣ የኤልፓ ስራአስኪያጅ፣ የውጭ ጉዳይ ባለስልጣን ተናግረዋል - “የብርሃን አብዮት” በተሰኘው የኢቢሲ ዘጋቢ ፊልም። ግን የግብፅ ዘመቻ አይደለም።ታዲያ የማን ዘመቻ? (ይሄ ጥያቄ በኢቢሲ አልተነሳም)። ዘገባው እንዲህ ይላል።“አምርረው ነው የዘመቱብን - የግድብ ግንባታ ሙሉ ለሙሉ እንዲቋረጥ!” እነማን? (ኢቢሲ አልጠየቀም።…
Read 3026 times
Published in
ህብረተሰብ
“---እስራኤላውያን፣ ከግብጽ ተሰደው በሚወጡበት ጊዜ በችኮላ ስለነበር፣ አቡክተው ጋግረው መብላት ያለመቻላቸውን ኹኔታ ያመለክታል፡፡ ይህን መሠረት አድርጎ የሚዘጋጀው ጉልባን እንዲኹም ቂጣ፣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል፡፡ ውኃ የሚያስጠማ በመኾኑ የጌታን መጠማት ያስታውሳል፡፡” ጾም፤ በቀጥተኛ ትርጉሙ፦ ሰውነት ከሚፈልጋቸውና ለሰውነት ከሚያስጎመጀው ነገር መታቀብ፥ መወሰን…
Read 7705 times
Published in
ህብረተሰብ
በሀገራችን ከሚከበሩ ታላላቅ ብሔራዊ በዓላት ውስጥ አንዱ የትንሣኤ በዓል ነው። ሕማማት የክርስቶስን መያዝ፣ መገረፉን መሰቃየቱንና መሞቱን (መሰቀሉን) የሚያመለክቱ ናቸው። ትንሣኤ ደግሞ ኢየሱስ ክርስቶስ በመቃብር ውስጥ ለሦስት ቀናት ከቆየ በኋላ በድል አድራጊነት መነሣቱን የምንዘክርበት ዕለት ነው።ጌታችን መድኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሆሣዕና ዕለት…
Read 6939 times
Published in
ህብረተሰብ
ግብፆች ከምዕተ ዓመታት በፊት ወረራ አካሂደው ምፅዋን ይዘውብን ነበር፡፡ ቀጥሎም ባልተቋረጠ የጦርነት ዑደት ውስጥ ከትተውን በየማዕዘኑ ስንዋጋ ኖረናል፡፡ ደርቡሾችም በተቀፅላነት ጊዜ እየጠበቁ አጎሳቅለውናል፡፡ ከሻዕቢያ የሠላሳ ዓመታት ጦርነት ጀርባ ግብፆች በሎጂስቲክስ ድጋፍ፣ በፖለቲካ ስትራቴጂስትነትና በወታደራዊ አማካሪነት ዋና ተዋናይ ነበሩ፡፡ በሰሜን ኢትዮጵያ…
Read 3483 times
Published in
ህብረተሰብ
አቋቋም “ቆመ” ከሚለው የሰዋስው አንቀጽ የተገኘ ቃል ነው፡፡ የቃሉ አሰያየምም “ ውስተ ዝንቱ መካን ቅዱስ ንቁም ንሰብሕ ወንዘምር” ያለውን የሊቁን የባስልዮስን ድርሰት መነሻ ያደረገ ነው ተብሎ ይታመናል፡፡ የአቋቋም አመጣጥ ብዙ ታሪክ ያለው ሲሆን ይኽ ጽሑፍ ከተክሌ ጋር በተያያዘው ላይ ብቻ…
Read 5286 times
Published in
ህብረተሰብ
የአዳምና የሔዋንን ዝነኛ ታሪክ፣ እንደገና አነበብኩት። እንዲህ አጭር ነው እንዴ? አንድ ገፅ፣... ቢበዛ ደግሞ ሁለት ገፅ ቢሆን ነው። ግን፣ እንደ እጥረቱ ሳይሆን፣ እንደ ዝናው፣ ከባድ መልዕክትን ያቀፈ፣ ሳያንዛዛ ትልቅ ቁምነገርን የሚያስጨብጥ ልዩ ትረካ ቢሆንስ? ለዚያውም፣ አይን ከፋች ቁምነገር!ትረካው ተጀምሮ እስኪያልቅ…
Read 6654 times
Published in
ህብረተሰብ