ህብረተሰብ

Rate this item
(1 Vote)
የሰው ፍጥረቱ ከውኃ ጋር እጅግ የተቆራኘ ነው፡፡ ለነገሩ ሰው ብቻ ሳይሆን መላ ህይወት ያለው ፍጥረት ከውሃ ውጭ መኖር አይችልም፡፡ ከምድራችን ክፍል ውስጥም የላቀውን ድርሻ የሚይዘው ውሃ ነው እንጅ የብሱ ሲሶ ያህል ቢሆን ነው፡፡ ከውቅያኖሶች ላይ የነበረ ውሃ በሙቀት ኃይል ወደ…
Rate this item
(1 Vote)
“መሪነት ከእናት ማህፀን ተይዞ የሚመጣ ሳይሆን፣ ከአካባቢያችን መሪዎች የሚጋባብን በጎ ተፅዕኖ ነው” የሚለው አስተሳሰብ በስነ አመራር ሊቃውንት ሰፈር የደመቀ ነው፡፡ … ስ፤ዚህ ይህንን ዲስፕሊን እንደ ትምህርት የወሰዱ ሰዎች ሁሉ ይህንን የክብሪት እሳት ልሰው፣ ሻማ ሆነው ወደ አካባቢያቸው የሚያንፀባርቁት እርሱ ኑ…
Rate this item
(5 votes)
 መጽሐፈ ብሉይ እንደሚነግረን፤ የእግዚአብሔር መንፈስ ሁልጊዜ በውኃ ላይ ነው፡፡ ውኃን በአንድ ስፍራ ተሰብስቦ ሲያዩት ጉልበት፤ ግርማ ሞገስና ውበት አለው፡፡ ውኃ ለሥነ ፍጥረት ሁሉ መሠረት መሆኑም እሙን ነው፡፡ እናም ከሰው የተባረከና የተቀደሰ የመኖሩን ያህል ከውኃም የተባረከና የተቀደሰ አለ፡፡ እግዚአብሔር በዘፍጥረቱ ገነትንና…
Rate this item
(2 votes)
 ለማህበራዊ ሳይንስ ምሁራን ዕድገት ማለት ተከታታይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ብቻ ሳይሆን የስነ ልቡናዊና ማህበራዊ ጉዳዮችንም አብሮ ያጣምራል፡፡ ይህም የሀብት ክፍፍሉ በማህበረሰቡ ውስጥ ምን ያህልና እንዴት ነው? የሚል ትኩረትም ይሰጣል፡፡ እነዚህ ደግሞ ከድህነት፣ከሃብት ልዩነትና ከስራ አጥነት ጋር ይያያዛሉ፡፡ ለምጣኔ…
Rate this item
(10 votes)
 ግንበኛው ድንጋዩን ይጠርብና በድርድሩ ላይ ሰክቶ አንዴ ፈገግ፣ አንዴ ተከዝ፣ አንዴ ቆም አንዴም ጎንበስ ይላል፡፡ ላት አይቶ በግ እንደሚገዛ ሰው በግራ በቀኝ ያገላብጠዋል፡፡ እንደ ገዳም ጸሎት ሲመሰጥ፣ እንደ ጉብታ ዛፍ ሲናወጥ ይታያል፡፡ እንደ ኮከብ ቆጣሪ ሲያፈጥ፣ እንደ ጥሩ ወጥ ቀማሽ…
Rate this item
(2 votes)
“መንግስት ይህንን ወንዝ ወዲያ ይያዝልን” የ38 ዓመቷ ዙሪያሽ አዋሽ፤ ተወልዳ ካደገችበት የጉራጌ ዞን እንሙር ወረዳ ወደ አዲስ አበባ የመጣችው ገና በለጋ እድሜዋ ነበር። የአዲስ አበባን መሬት ስትረግጥም ሃሳቧና ህልሟ ያገኘችውን ሥራ እየሰራች ለማደግና ለመለወጥ ነበር፡፡ ስለዚህም ከህይወት ጋር ግብግብ የጀመረችው…