ህብረተሰብ
Saturday, 14 October 2017 15:32
በልጅሽ ሞትን ድል ታደርጊያለሽ!!
Written by ብሩህ ዓለምነህ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ፣ የፍልስፍና መምህር)
ልጅ መውለድ በሕይወት ውስጥ ከሚያጋጥሙ አስደናቂ ነገሮች መካከል ተወዳዳሪ የለውም፡፡ ልጅ መፍጠርን ቴክኖሎጂ ከመፍጠር ጋር ብናነፃፅረው እንኳ በዓለም ላይ እስከ ዛሬ ከተፈጠሩትና ወደፊትም ከሚፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች ሁሉ እጅግ አስደናቂውና ውስብስቡ ነው፡፡ የልጅ መውለድን ተዓምራዊ ስሜት በፅሁፍ ከማንበብ ይልቅ በዜማ መስማት ይመረጣል፡፡…
Read 2705 times
Published in
ህብረተሰብ
• በቀበሌና በወረዳ ያሉ መስህቦችን ጎብኝቼ እጨርሳለሁ ማለት ዘበት ነው • ቱሪዝምን ከባህል ነጥሎ ማየት በአንድ እጅ እንደ ማጨብጨብ ይሆናል • በክልሉ ገና ብዙ ያልተጎበኙ ዋሻዎች፣ ፏፏቴዎችና ሀይቆች አሉ ዶ/ር ሂሩት ካሳው (የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ) በአማርኛ ቋንቋ…
Read 5703 times
Published in
ህብረተሰብ
ሀገራችን በለውጥና በነውጥ ማዕበል ሳትንገላታና ሳትላጋ የኖረችባቸውን የተረጋጉ ዘመናትንና ዓመታትን እንዲጠቁሙን የታሪክ መዛግብትንና የዕድሜ ባለጠጎችን ብናማክር፣ ወደ የትኛው የታሪካችንና የዘመናችን አቅጣጫ እንደሚጠቁሙን ለመገመት በእጅጉ ያዳግት ይመስለኛል፡፡ ብዙ የአውሮፓ ሀገራት ወርቀ ዘቦ አልብሰው እንደሚኳሹት ዓይነት፣ “ሰላማዊና ወርቃማ ዘመን” በየትኛው ወቅት ተጎናፅፈን…
Read 2230 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 07 October 2017 14:45
እግዚአብሔር የሚሰራው በሎጂክ ነው!!
Written by ብሩህ ዓለምነህ (በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ፣ የፍልስፍና መምህር)
“ተፈጥሮ የእግዚአብሔርን እውነትና ሞራሊቲ ተሸካሚ ነው!” ዘርዓያዕቆብ እስቲ ዛሬ ደግሞ ድርቅ ወዳለው ፍልስፍና ልውሰዳችሁ፡፡ በጣም ብዙ ሰዎች ሎጂክና እምነትን ተቃራኒዎች ናቸው ብለው ያስባሉ፡፡ ምክንያታቸው ደግሞ ሎጂክ ይሄንን ግዑዛዊ ዓለም የምንረዳበት መሳሪያ ሲሆን፣ እምነት ደግሞ ከዚህ ዓለም ውጭ ያለውን ረቂቁንና መንፈሳዊውን…
Read 8604 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሐይማኖቴ መልካምነት ነው፤ በሰላምና በነፃነት የምኖርበት ቦታ ሁሉ አገሬ ነው”ወዳጄ፤ አንድ ነገር እንዲህ ነው፤ እንዲህ መሰለኝ፤ ገመትኩ፤ ተሰማኝ፣ በል፣ በል አለኝ፤ ውቃቢዬ ነገረኝ፤ ታውቆኝ ነበር፤ ወይ በተቃራኒ፡- አላሰብኩም ነበር፤ ውል አላለኝም፤ ያልጠበኩት ነገር ነው፤ ጉድ እኮ ነው፤ አልመሰለኝም … የምንላቸው…
Read 1945 times
Published in
ህብረተሰብ
የዛሬው ዐውድ በማይደፍረው ቀደምት አባባል ልንደርደር፡፡ እናቴ ደጋግማ ከምትናገረው አባባል። “ጨዋ ባል. . .” ትላለች ወ/ሮ ወሰኔ፤ “ጨዋ ባል ሚስቱን የሚገስፀው መጀመሪያ ባርኔጣውን አውልቆ አክብሮቱን ከገለፀ በኋላ ነው፡፡” ይህንን የእምዬ አባባል የምወደው ከአንጀቴ ነበር፡፡ “ጨዋ ሚስትስ ባሏን ስትገስፅ?” ብዬ በተገዳደርኳት…
Read 2462 times
Published in
ህብረተሰብ