ህብረተሰብ
Tuesday, 08 March 2022 00:00
አንዳንድ ነገሮች ስለ “አድዋስ” ቴአትር
Written by ቴዎድሮስ ይደግ (በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሲኒማና ቴአትር ጥበባት መምህር)
[ወፍ በረራዊ ቅኝት] “አድዋስ” የተሰኘውን ቴአትር በአካል መታደም ባልችልም በቴሌቪዥን ተከታተልኩት፡፡ እናም የተሰማኝን እንደወረደ ይኸው …. አድዋ ድል ነው፡፡ “አድዋስ” ደግሞ የዚህን ድል ታሪክ የሚያስታውስ ቴአትር ነው፡፡ አድዋ በአንድ ወቅት (ከ126 ዓመታት በፊት) በተደረገ ጦርነት የተገኘ ድል ብቻ አይደለም፡፡ ትዕምርቱ…
Read 8277 times
Published in
ህብረተሰብ
- ሳይቱ ለዘረፋና ለአካባቢ ብክለት ተጋልጧል - አሳንሰር፣ ውሃና መብራት ሳይኖረን በጨለማ እየኖርን ነው የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ኮርፖሬሽን 40/60 ፕሮጀክት 01 ከሚያስተዳድራቸው ቡልቡላ፣ ሳይት ገርጂ (ህንጻ አቅራቢያ) ሳይት፣ ቱሪስት ሳይትና አስኮ ሳይት ጋር አብሮ የሚተዳደረው በተለምዶ መገናኛ ሃያ አራት…
Read 3146 times
Published in
ህብረተሰብ
ኩባዊው ወታደር ካርሎስ ኦርላንዶ - በወቅቱ ዕድሜው 20 ነበር። ካርሎስ ኦርላንዶ ጥር 1970 ዓ.ም. የሶማሊያ ወታደሮች እጅ ላይ ወደቀ።የዓለም መገናኛ ብዙሃን በተሰበሰቡበት የኢትዮጵያንና ኩባን ወታደራዊ ምስጢር እንዲያወጣ ተደረገ።የኦጋዴን ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው በኢትዮጵያና ሶማሊያ መካከል የተደረገው ጦርነት የዛሬ 44ዓመት የካቲት 26…
Read 3528 times
Published in
ህብረተሰብ
የፈረሳቸው ስም ከተፀውኦ ስማቸው ጋር ተቋጥሮ “አሉላ አባ ነጋ” እየተባሉ የሚጠሩት ጀግና፤ የጥቁር ሕዝቦች ድል፣ የነጻነት ፈላጊዎች ትጋት ውጤት በሆነው፣ የዐድዋ ድል ተዘውትረው ቢነሱም በዶጋሊና በሌሎችም ግንባሮች በፈጸሙት ጀብድ ስማቸው በክብር ይወሳል።አሉላ የተገኙት፣ ከአባታቸው ባሻ እንግዳ ቑቢና፣ ከእናታቸው ወይዘሮ ገረዳማርያም…
Read 1467 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 05 March 2022 12:13
የተዘነጋው ሌላኛው የኢትዮጵያውያን የድል በዓል (የካቲት 26፣ 40ኛ ዓመት)
Written by Administrator
የኢትዮ-ሶማሊ ጦርነት ተብሎ የሚታወቀው የኦጋዴን ጦርነት፣ ከሶማሌ ዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ ጋር ሀምሌ 1969 ዓ.ም ተጀምሮ የካቲት 1970 ዓ.ም የተጠናቀቀ ጦርነት ነው፡፡ መጀመሪያ በሶቪየት ህብረት ቀጥሎም በ ዩናይትድ ስቴትስ ድጋፍ ኢትዮጵያን የወረረው የሰይድ ባሬ (ዚያድባሬ) ጦር ‹‹የእናት ሀገር ጥሪ›› እያለ ከመላው የኢትዮጵያ…
Read 2290 times
Published in
ህብረተሰብ
ሮሚዮ ሮሚዮ የልቤ ወለላ እባክህ ለውጠው ስምህን በሌላሮሚዮና ጁሊየት - ትርጉም በከበደ ሚካኤል። ይህ የሼክስፒር ዝነኛ ድርሰት “ስም ውስጥ ምናለ?” የሚል አነጋገርን ፈጥሯል። ሰሞኑን ቱርክ ስሟ ውስጥ ምን እንዳለ እየፈለገች ትመስላለች፡፡ የማሻሻያ ዘመቻም ጀምራለች። ታሪካዊው በሆነው ስሜ #ቱርኪየ; ልባል እያለች…
Read 4738 times
Published in
ህብረተሰብ