ህብረተሰብ
“የሚገጥመኝ እንግልት ብዙ ነው” በአዲስ አበባ ከተማ የመጀመሪያውን የመፃሕፍት መሸጫ መደብር በመክፈት የሄዶን ዜግነት የነበራቸው ሚስተር ዴቪድ ቀዳሚ ሲሆኑ፤ መፃሕፍት አዙሮ በመሸጥ ደግሞ ተስፋ ገብረሥላሴ መሆናቸውን “ዘመን ተሻጋሪ ባለውለታ” የተባለው መጽሐፍ ይጠቁማል። ከአንድ ክፍለ ዘመን በላይ ባስቆጠረው የመፃሕፍት ዝግጅት፣ ህትመትና…
Read 2234 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአዘጋጁ የዚህ ፅሁፍ አቅራቢ በፕሮፌሰር መስፍን ወ/ማርያም “መክሸፍ እንደኢትዮጵያ ታሪክ” መፅሃፍ ላይ የላኩልን ዳሰሳና ትንተና ቀደም ሲል ካስተናገድናቸው ፅሁፎች በአቀራረብና በጥልቀቱ ለየት ያለ በመሆኑ ለአንባቢያን አቅርበነዋል፡፡ ኦሪጂናል ፅሁፉ በጣም ረዥም በመሆኑ ከቦታ ውስንነት አንፃር ዋና ሃሳቡን ሳናጓድል በመጠኑ እንደቀነስነውና ኤዲት…
Read 2716 times
Published in
ህብረተሰብ
ዕውቁ የስነልሳን ተመራማሪ ፕሮፌሰር ባየ ይማም “ቋንቋ መግባቢያ ብቻ ሳይሆን የማንነት መግለጫም ነው” ይላሉ፡፡ ይህን ፍሬ ሃሳብ የሚሽር ሌላ ማስረጃ እስካልቀረበ ድረስ የፕሮፌሰሩ አባባል ፍጹም እውነት ነው፡፡ ያለፉት የኢትዮጵያ መንግስታት ሲወቀሱበት የኖሩትና ከሚወቀሱባቸው የ “ተጨቁነናል” ቅሬታዎች አንዱም ይኸው የቋንቋ ጉዳይ…
Read 3030 times
Published in
ህብረተሰብ
በአንድ ወቅት በዚሁ በአዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ሀገር መውደድ ማለት ባንዲራ ሲያዩ እምባ ማቅረር፤ ጦር ይዞ “ኧረ ጐራው” ማለት እንዳልሆነ ጠቅሼ ይልቁንም ይልቅ ሀገር መውደድ ማለት በሥራ ቦታ፣ በተሰጠን ሃላፊነት ወገንን በፍቅርና በታማኝነት ማገልገል ነው ስል ቁጭቴን ገልጬ ነበር፡፡ እውነትም…
Read 2369 times
Published in
ህብረተሰብ
የኛ ምኞት ጉዳዩ በሲኖዶስ ደረጃ እንዲታይ ነው ቅዱስ ኤልያስ ሥልጣን፣ ሃብትና ንብረት አይፈልግም አልመጣም ብንለውም መጥቷል ብንለውም የምንቀይረው ነገር የለም ልቦናው ንፁህ ለሆነና እግዚአብሔር ለፈቀደለት ሰው በአካል ይታያል ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ አርቲስት ጀማነሽ ሰለሞን አባል የሆነችበት “ማህበረ ስላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ”…
Read 14387 times
Published in
ህብረተሰብ
ባለፈው ሳምንት በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት አካባቢ በርካታ ወጣቶች “ጉራማይሌ ቋንቋ፣ ጉራማይሌ ማንነት ይሆናል” የሚል ጥቅስ የታተመበት፤ ወይንጠጅ ቀለም ያለው ተመሳሳይ ቲሸርት ለብሰው በጋራ ሲጓዙ ትኩረቴን ሳቡት። እኔ ብቻ ሳልሆን ሌሎች መንገደኞችም በነገሩ መሳባቸው አልቀረም፡፡ አንዳንዶች እንደውም ቀረብ ብለው ሲጠይቁ…
Read 5022 times
Published in
ህብረተሰብ