ህብረተሰብ
Saturday, 12 October 2013 12:57
“የብርሃን ፈለጐች”ን ተከትለን ስንጓዝ “የብርሃን ፈለጐች”ን ስንጀምር
Written by Administrator
“የብርሃን ፈለጐች” ከቀደሙት ሁለት የደራሲው ሥራዎች (አጥቢያና ቅበላ) በገፁ ብዛት ዳጐስ ብሎ የቀረበ ከመሆኑ አንፃር፣ በበቂ የተለፋበትና የተደከመበት ሥራ እንድንጠብቅ የሚያደርገን ነው፡፡ በተለይም ደራሲው “አጥቢያ” እና “ቅበላ”ን አከታትሎ ለአንባቢ ካደረሰባቸው ከሁለት ዓመታት ያነሰ ጊዜ አንፃር “የብርሃን ፈለጐች” ከአራት ዓመታት በኋላ…
Read 2078 times
Published in
ህብረተሰብ
ከቅርብ ጊዜ ወደዚህ አዳዲስ እየወጡ ያሉ ወጥ የልቦለድ መጽሐፍት በንባብ ጥማት ለሚናውዘው የሃገራችን የስነ-ጽሑፍ አፍቃሪ በበረከትነት የሚታዩ ናቸው ማለት ይቻላል፡፡ በተለይም የወጣት ጸሐፍት ከመቼውም በተሻለ ሁኔታ ብቅ ብቅ ማለት የንባብ አቅርቦትን ከማሳደግ ባሻገር ልብን በሃሴት ይሞላል፡፡ከወጣት ደራሲያኑ መካከል አለማየሁ ገላጋይን…
Read 2403 times
Published in
ህብረተሰብ
ሰው፤ ከነዳጅም-- ከወርቅም-- ከማእድናትም-- በላይ የከበረ ፍጡር ነው! ልማት የሚባለው መርሃ ግብር በአብዛኛው አሳሳች መልክ ያለው ነገር ነው፡፡ በዓለማችን በየዘመናቱ የተከሰቱ መንግስታት ለአገዛዝ ይመቻቸው ዘንድ በተስረቀረቀ ድምጽና በመሰንቆ ምት የዘመሩለት ርዕሰ ጉዳይ ልማት ይመስለኛል፡፡ በአማላይ መልኳና በሚያዘናጋው መዝሙሯ ኃይል፤ ልማት…
Read 3265 times
Published in
ህብረተሰብ
መነሻ ደራሲ አለማየሁ ገላጋይ የበኩር ሥራው የሆነውን “አጥቢያ” ለአንባብያን ካደረሰበት ከ1999 ዓ.ም በመነሳት፣ ስምንተኛ በረከቱ አድርጐ ባለፈው ነሐሴ ወር እስካቀበለን “የብርሃን ፈለጐች” ድረስ የጊዜ ቆጠራ ብንይዝ፣ ስድስት ዓመታት በመካከሉ ተዘርግተው እናገኛለን፡፡ ስምንት መጽሐፍት በስድስት ዓመታት አንብቦ የጨረሰ ለማግኘት ፍለጋው አድካሚ…
Read 2562 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 05 October 2013 10:24
“ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” ከሚለው “ሴቶች ለምን አይካኑም?” የሚለው ይቀድማል!
Written by ከአንዱአለም ናስር
“ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” በሚል ርዕስ “በአቶ ካሌብ ንጉሴ” ነሐሴ 25 ቀን 2005 ዓ.ም በዚሁ ጋዜጣ በወጣው ጽሑፍ፣ ከስሩ ለነበረው “የወር አበባ የርኩሰት ምልክት ነው?” ከሁለት ሳምንት በፊት “የወር አበባ ርኩሰት አይደለም!” በሚል የሴቶች የወር አበባ ምን እንደነበረና አሁን ላይ ምን…
Read 4892 times
Published in
ህብረተሰብ
አንድ አማራጭ አፈታሪክ ስለ ወርቃማው ዘመን እንዲህ ይላል፡- “እግዜር በራሱ እጅ የፈጠራቸው ሰዎች ወርቃማው ዝርያ ተብለው ይጠራሉ፡፡ ሞት የሚያሸንፋቸው (mortal) ቢሆኑም፤ ኑሯቸው ግን እንደፈጣሪያቸው ያለ ሀዘን እና ስቃይ… ሰርክ በደስታ ነበር፡፡ የህይወት ውጣ ውረድ የሌለባቸው፣ ለመኖር መልፋት የማያሻቸው ነበሩ፡፡ አፈሩ…
Read 2845 times
Published in
ህብረተሰብ