ህብረተሰብ
Saturday, 30 November 2013 10:41
የስልሳዎቹ ባለሥልጣናት አገዳደል
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል Saache43@yahoo.com/solouion.abebe395@facebbok.com
ኅዳር 14 ቀን 1967 ዓ.ም ነበር ያ የፍርሃት ግብታዊ እርምጃ የተወሰደው፡፡ በዚያች እለት ሁለት ጠቅላይ ሚኒስትሮች፣ 13 ሚኒስትሮች (ምክትሎችን ጨምሮ)፣ 1 የዘውድ ም/ቤት ፕሬዚዳንት፤ ዘጠኝ የጠቅላይ ግዛት እንደራሴዎች፤ 2 የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባላት፣ 11 የተለያዩ የጦር ኃይሎች እና ፖሊስ…
Read 7174 times
Published in
ህብረተሰብ
ከአስራ ሁለት ዓመት በፊት ነበር ለመጀመሪያ ጊዜ የመዝገቡ ተሰማ ስዕሎችን የማየት እድል ያገኘሁት፡፡ በህይወት ከምናያቸው ማራኪ መናፈሻ ስፍራዎች ሁሉ ያማረና የለምለም ድንቅ መስክን በምናባችሁ አስቡ፡፡ አድማስ ድረስ የሚዘልቅ የሚመስልና መንፈስን የሚያዝናና አረንጓዴ መስኩ ላይ ደግሞ፤ በአካል ከምናያቸው ውብ ቆነጃጅት ሁሉ…
Read 4161 times
Published in
ህብረተሰብ
“ይህ ማህበር የጄክዶ ልጅ ነው ለማለት ይቻላል!”(በድሬዳዋ አስ/ማብ -መር የአደጋ ቅነሳ አየበጐ አድራጐት ማህበር የፕሮጄክት ኦፊሰር)* * *“ድሬዳዋ፤ ያለምንም መግቢያ የተፃፈ ድርሰት ናት!” * * *ድሬዳዋ ድንገት ገብተህ ድንገት የምትወጣባት ከተማ ናት”* * *“ድሬዳዋ ኮሙኒቲ አክሽን” (DDCA) “የማህበረ ሰብ ተሳትፎ…
Read 1598 times
Published in
ህብረተሰብ
‘በርካታ’ ስንት ነው?ተፈጥሮ በፊሊፒንስ ላይ ፊቷን አዞረችባት፡፡ ድንገት ከተፍ ያለውና ሱፐር ታይፎን ሃያን የሚል ስም ያወጡለት አሰቃቂ አደጋ አገሪቱን እንዳልነበረች አደረገ፡፡ በሺህዎች የሚቆጠሩ ዜጎቿን ለሞት፣ ለአካል ጉዳት፣ ለርሃብ፣ ለእርዛትና ለአስከፊ መከራ ዳረገ፡፡ ፊሊፒንሳውያን ሸሽተው ሊያመልጡት ያልቻሉት የጥፋት ማዕበል ሳይታሰብ ከተፍ…
Read 1165 times
Published in
ህብረተሰብ
አራቱ ትልልቅ የነዳጅ ኩባንያዎች ይፎካከሩባቸው ነበር የበርካታ ቤተ - ክርስቲያናት ሊቀ ካህን ሆነው አገልግለዋል በ84 ዓመት እድሜያቸው ያለመነፅር በፍጥነት ያነባሉ 63ኛ ዓመት የጋብቻ በዓላቸውን በድምቀት አክብረዋል አለቃ ገ/እግዚአብሔር ገብረየሱስ ይባላሉ፡፡ በአድዋ አውራጃ ማሪያም ሸዊት በምትባል ቦታ በ1922 ዓ.ም እንደተወለዱ ይናገራሉ፡፡…
Read 3025 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሞት የማያመልጡት ግዴታ ቢሆንም በአሟሟት ሊሸነፍ ይችላል” የ”አምላክ” ትልቁ ጥበቡ ሞትን መፍጠሩ ይመስለኛል፡፡ እያንዳንዱ ሃይማኖት እግሩን ያቆመው በሞት ላይ ነው፡፡ ሞት ባይኖር የሰው ልጅ፣ በአምላክ አያምንም ነበር። ሃይማኖቶች እግር ይከዳቸዋል፡፡ …ዘር ካልሞተ/ካልበሰበሰ ፍሬ አይሆንም፡፡ በዚህች ሰከንድ በሰውነታችን ውስጥ ህዋሳት እየሞቱ…
Read 14551 times
Published in
ህብረተሰብ