ህብረተሰብ
“ገንዘብ ንጉሥም ሎሌም ያደርግሃል”ሲጀመርየልጆች የአስተሳሰብ ነፃነት መቼም ያስቀናል። እኛ ትልልቆቹ በማህበራዊ፣ ሀይማኖታዊ፣ ዘልማዳዊ ፣ መንግስታዊ ፣ ምናምናዊ--- ወጥመዶች አስተሳሰባችንን ከማሰራችን በፊት ያለውን ንፅህና ማለቴ ነው፡፡ ይህንኑ ባርነታችንን እንደሚረባ ውርስ፣ ሲለን በሽንገላ ሳይለን በቁጣ፣ አሳልፈን ነፃነታቸውን እስክንነጥቃቸው ያለውን፡፡ የነፃነታቸው መገለጫ ደሞ…
Read 3147 times
Published in
ህብረተሰብ
“የተሳፋሪው ፍላጎት የሆነ መሬት ላይ ማረፍ ብቻ ነበር”በሃዋሳ ከተማ በተለምዶ ኬሮ ሰፈር እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ተወልዶ ያደገው ወጣት ምህረቱ ገብሬ፣ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በቀድሞው ሀዋሳ ኮምቦኒ የመጀመርያ ደረጃ ት/ቤት ነው የተከታተለው። የሁለተኛ ደረጃ ማጠናቀቂያና የመሰናዶ ትምህርቱንም በቅዱስ ዳንኤል ኮምቦኒ የሁለተኛ…
Read 18274 times
Published in
ህብረተሰብ
ፈጠራ ብቻ ሳይሆን ኩረጃም የማይችል ትውልድ!ጽሑፌን የሚያነብቡ ሰዎች “የተሳሳተ ማጠቃለያ ሰጥተሃል፤ በርካታ የፈጠራ ባለሙያዎች በአገራችን የሉም ወይ?” የሚል ጠንካራ ጥያቄ ሊያነሱልኝ ይችላሉ፤ ጥያቄያቸው ደግሞ ተገቢ ነው፡፡ ግን “ትውልድ” ስል ራሴን ጨምሬ እየወቀስሁ መሆኑም ግምት ውስጥ ሊገባልኝ ይገባል፡፡ እንዲያውም ኃይሉ ገብረ…
Read 2770 times
Published in
ህብረተሰብ
ተምሮ ላገሩ የማይጠቅም ወይም ዕውቀቱ የጋን መብራት የሆነ ምሑር ለጦቢያ አይበጃትም! የሕዝቡን ሰቆቃ የሚያዳምጥ፣በወገን ላብና ደም ሆዱን አሳብጦ፣ ንብረት አካብቶ የሚናጥጥ ባለስልጣን ለጦቢያ አይበጃትም! የሕዝብን አንደበት ለጉሞ ዲሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብትን ገፍፎ፣ ያገርን ስም አጥፍቶ፣ ውበቷን ጥላሸት ቀብቶ፣ ትውልድ ሲመክን የዳር…
Read 3075 times
Published in
ህብረተሰብ
እነሆ ወርሃ የካቲት መጣ፡፡ አበቦች አንገታቸውን ማስገግ የሚወዱበት ወቅት ነው፡፡ የሚኳኳሉበት፡፡ ከብጤዎቻቸው ይበልጥ አምረው ደምቀው ይመረጡ ዘንድ የሚዋትቱበት፡፡ “እኔን! እኔን!” የሚሉበት፡፡ አበቦች እንደዚህ ወቅት ተወዳጅ የሚሆኑበት ጊዜ ይኖር ይሆን? የፍቅረኞች የመሽሞንሞኛ ቀን “ቫለንታይንስ ዴይ” ሰሞኑን ተከበረ አይደል! ከአንዱ ዓመት ወደ…
Read 12199 times
Published in
ህብረተሰብ
የእነ ሶፊ መንገድ…ከሴተኛ አዳሪነት ወደ ፋርማሲስትነት “… በአጠቃላይ ታሪኩ ይሄው ነው፡፡ ሶፊያ በድጋሚ እንኳን ደስ አለሽ!!” በማለት ንግግሩን ቋጨ - ኢሻይ ሃዳስ፡፡ ከአፍ እስከ ገደፉ የሞላው የዩኒቨርሲቲው አዳራሽ ከዳር እስከ ዳር በጭብጨባ ተናወጠ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ሃላፊዎች፣ የዕለቱ ተመራቂዎች፣ የተመራቂዎች ቤተሰቦች… ሁሉም…
Read 26175 times
Published in
ህብረተሰብ