ህብረተሰብ
የሐዲስ ዓለማየሁ የባሕል ጥናት ተቋም ሁለተኛው ዓመታዊ ዐውደ ጥናት የካቲት 22 እና 23 ቀን 2ዐዐ6 ዓ.ም. በደብረ ማርቆስ ከተማ፣ ቤተመንግሥት ትልቁ አዳራሽ ውስጥ ተካሂዶ ነበር፡፡ እኔም ከወደሸዋ በተለይም ከአዲስ አበባና ከሌሎች ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንዲሁም ከልዩ ልዩ መ/ቤቶችና የኪነጥበባት ማኅበራት…
Read 2752 times
Published in
ህብረተሰብ
በኤርትራውያን ታጣቂዎች የተጠለፉትን ጀርመናውያን ያስመለሱ የአፋር ሽማግሌዎች ምን ይላሉ? ከሁለት አመት በፊት ነው ድርጊቱ የተፈፀመው። በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከሚገኙ የቱሪስት መዳረሻ ቦታዎች አንዱ ወደ ሆነው ኢርታአሌ ይጓዙ የነበሩ ጀርመናውያን ቱሪስቶች ከኤርትራ ድንበር አቋርጠው በመጡ ታጣቂዎች ሲጠለፉ ሁለት ኢትዮጵያውያን ተገደሉ፡፡…
Read 5098 times
Published in
ህብረተሰብ
የአርሲ ጉዞዬ አስደናቂ ማስታወሻ “በል እንዳትቀር እፈልግሃለሁ አልኩት፡፡ ትንሽ ቆይቶ ምልክት አደረገልኝ፤ ሞባይሌ ላይ። ደወልኩለት፡፡ ‘አንድ ልነግርህ ፈልጌ የረሳሁት ነገር አለ’ አለ፡፡ ያ ታጣቂ ገበሬኮ ራሱ መጥቶ - ያኔ ያልኳችሁ ስህተት ነው፤ የመጀመሪያው ቦታ ነው ትክክል ብሎ ነገረኝ- አለ ……
Read 2034 times
Published in
ህብረተሰብ
በችላ ባይነታችን የአድዋ ድል ተረት እንዳይሆን ያሰጋል የእቴጌ ጣይቱ የጦርነት ገድል አለመነገሩ ብዙዎችን አሳዝኗል ለአዲሱ ትውልድ ስለ አድዋ ድል ምን ታሪክ ልናስተላልፍለት ይሆን? ገሠሦ፣ ምንድብዳብ፣ (በትግርኛ የተቆራረጠ ማለት ነው) ኪዳነ ምህረት ገሠሦ፣ ማርያም ሸዊት፣ ራዕዮ፣ እንዳባገሪማ ገዳም፣ ሶሎዳ፣ … ምንድናቸው…
Read 14988 times
Published in
ህብረተሰብ
በችላ ባይነታችን የአድዋ ድል ተረት እንዳይሆን ያሰጋል የእቴጌ ጣይቱ የጦርነት ገድል አለመነገሩ ብዙዎችን አሳዝኗል ለአዲሱ ትውልድ ስለ አድዋ ድል ምን ታሪክ ልናስተላልፍለት ይሆን? ገሠሦ፣ ምንድብዳብ፣ (በትግርኛ የተቆራረጠ ማለት ነው) ኪዳነ ምህረት ገሠሦ፣ ማርያም ሸዊት፣ ራዕዮ፣ እንዳባገሪማ ገዳም፣ ሶሎዳ፣ … ምንድናቸው…
Read 2626 times
Published in
ህብረተሰብ
ቅድመ ሶቅራጥስ ከነበሩ የግሪክ ፈላስፎች መካከል ታለስ የተባለው ፈላስፋ “የህይወት ምንጭ ዋናው አሃድ ውሃ ነው” ይላል፡፡ በእርግጥም ውሃ የህይወት መሰረት ነው፡፡ ህይወት ስንል ግን ሥጋዊ አካላዊውን ህይወትና መንፈሳዊውን ህይወት ማለታችን ነው፡፡ ሰው የምንለው ፍጡር የሥጋና የመንፈስ ውህድ ነው እና ሥጋዊ…
Read 3857 times
Published in
ህብረተሰብ