ህብረተሰብ

Rate this item
(5 votes)
ባለፈው እሁድ የተጠናቀቀው የጌም ኦፍ ትሮንስ 5ኛ ሲዝን፣ ካለፉት አመታት የላቀና መታየት የሚገባው ምርጥ የቴሌቪዥን ድራማ ነው - በተለይ ለዘመናችን፣ በተለይ ለአገራችን ቁልፍ በሆኑ ዋና ዋና ጥያቄዎች ዙሪያ ያጠነጠነ ድራማ መሆኑ አስደንቆኛል። የድራማው ዋና ዋና የታሪክ ሰንሰለቶችንና ዋና ባለታሪኮቹን እየጠቃቀስኩ…
Rate this item
(4 votes)
ኢጣሊያ ምሥራቅ አፍሪካ ጠቅላይ ግዛትየፕሮቶኮል መዝገብ ቁጥር 9325አዲስ አበባ ግንቦት 24/1937 ዓ.ም.ጥብቅ ምስጢር፡- ለጄኔራል ማሌቲ- ደብረ ብርሃን፣ለክቡር ምክትል ገዥ ኤታማጆር- አዲስ አበባ፣ለፖለቲካ ጉዳይ ዋና አዛዥ- አዲስ አበባ፣ለጦር ፍርድ ቤት- አዲስ አበባ፣ለካራቢኜራዎች ዋና አዛዥ- አዲስ አበባ፡፡ቁጥር 26609- የደብረ ሊባኖስ ጉዳይ ሙሉ…
Saturday, 20 June 2015 10:13

‹‹እውነት!?››

Written by
Rate this item
(0 votes)
‹‹እውነት!?››አንድ የገዢው ፓርቲ አባል ‹‹ምርጫ በማሸነፉ›› ደስ ተሰኝቶ ሚስቱ ጋ ደወለ አሉ፡፡‹‹ሄሎ ማሬ!›› ‹አቤት ውዴ! ‹‹ምርጫውን እኮ አሸነፍኩኝ!›› አለ ደስታ ባመጣው ፈገግታ ታጅቦ፡፡ ‹‹እውነት!?›› እሷም ደስታ የሚያደርጋትን አሳጥቷት ባለማመን ጠየቀች፡፡ ጥያቄዋ ግን ባልን አስቆጣው፤ ‹‹እ!? ምን አልሽ አንቺ!›› ‹‹እውነት አሸነፍክልኝ…
Saturday, 13 June 2015 14:56

ልጅቷ የምን ተማሪ ነች?

Written by
Rate this item
(7 votes)
እግር ጥሎኝ ምሳ ልበላ አዲስ አበባ ውስጥ ወደሚገኝ ወደ አንድ ፋስት ፉድ ቤት ጎራ አልኩኝ። በረንዳው ላይ ልቀመጥ ፈለግሁኝ፡፡ ይሁንና ከአንድ አነስተኛ ጠረጴዛና አራት ኩርሲዎች በስተቀር ማስተናገድ የማትችለዋ በረንዳ በደንበኞች ተይዛለች፡፡ አማራጭ አልነበረኝምና ወደ ውስጥ ገባሀኝ፡፡ እየገባሁ ግን እንደልማዴ ሰዎቹን…
Rate this item
(2 votes)
ዳርዊን እና ወንጌል ሊታረቁ ይችላሉን?የዩኒቨርስቲ ተማሪ ሳለሁ፤ ከጓደኞቼ ጋር ወደ አንድ መምህራችን ቢሮ ሄድን፡፡ የሄድንበትን ጉዳይ አሁን አላስታውሰውም፡፡ ይሁንና በዚያ አጋጣሚ መምህራችን ያለውን አንድ ነገር እስከ ዛሬ አስታውሰዋለሁ፡፡ ወደ እርሱ ቢሮ የሄድንበትን የትምህርት ጉዳይ ተነጋግረን ከጨረስን በኋላ፤ መምህራችን የእግዚአብሔርን ህልውና…
Saturday, 13 June 2015 14:53

የመምረጥ ነፃነት!

Written by
Rate this item
(0 votes)
ወደ እሳት ወይስ ወደ ውሃ? ህሊና ገዢ የሚሆንበትን ዓለም እንደ ኤግስቴንሺያሊዝም /ህልውናነት/ የፍልስፍና ዘወግ አራማጆች አብዝቶ የተመኘ የለም፡፡ ኤግስቲንሺያሊስት ከሓሳባዊያን እና ከቁስአካላዊያን ፍልስፍና አቀንቃኞች ለመለየታቸው የሚያስቀምጡት ድንበር ይኸው የፈረደበትን ህሊናን ነው፡፡ የሰው ልጅ በግዴታ ሕግ የማይገዛ ብቸኛ ፍጡር እንደሆነ እና…