ህብረተሰብ
የዚህ ጽሁፍ ዓላማ ግንቦት 20 በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የጥበብ አምድ ላይ “ዋግ የመታው አፍሪካዊ ፍልስፍና” በሚል ርዕስ በደረጀ ይመር ለተጻፈው ፅሁፍ ምላሽ ለመስጠት ነው፡፡ ጽሁፉን በጥቂት አስተያየቶች እጀምራለሁ፡፡ ስለ አፍሪካ ፍልስፍና በጋዜጣ አምድ ላይ መውጣቱ ይበል የሚያሰኝ ነው። ነገር ግን…
Read 2412 times
Published in
ህብረተሰብ
“ጨለማውን ደጋግመህ ስላወገዝከው መብራቱ አይበራልህም” የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተተኪውም ‹ምን ላድርጋቸው?› ሲል ጠየቀው፡፡ ‹ድርጅቱን በምታስተዳድርበት ጊዜ ችግር…
Read 24521 times
Published in
ህብረተሰብ
ልጆችና ቴሌቪዥንን አስመልክቶ ብዙ ስለማይነገርለት የወላጆች ኃላፊነት በክፍል አንድ ጽሑፌ የመነሻ ሐሳቦችን ሰጥቼ ነበር፡፡ የአገራችን ወላጆች (ሁሉም ባይሆኑ አብዛኛው) በቴሌቪዥን የሚተላለፉ ፕሮግራሞች በልጆቻቸው ባሕሪና አስተሳሰብ ላይ ሊያሳድር የሚችለውን ተጽዕኖ ጊዜ ወስደው ለማሰብ የሚጨነቁ አይመስለኝም። በቅርብ ከማውቃቸው ወላጆች መካከል በጣት የሚቆጠሩት…
Read 1812 times
Published in
ህብረተሰብ
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፤የመልካም አስተዳደር ችግርን ለመፍታት ቁርጠኛ መሆንዎን በተለያየ ጊዜና ቦታ ከተናገሩት ቃል ለመረዳት ችያለሁ፡፡ ይህ ግልፅ ደብዳቤም በአሁኑ ወቅት የመንግሥትዎ ዋነኛ የትግል አጀንዳ በሆነው የመልካም አስተዳደር ጉዳይ ላይ የሚያተኩር ነው፡፡ በዚሁ ዓመት መጀመሪያ አካባቢ ከአንድ የቢቢሲ ጋዜጠኛ ጋር ባደረጉት…
Read 8051 times
Published in
ህብረተሰብ
የአሌክስ አብርሃም - ግጥም ዛሬ ውስጤን ለከነከነው ሃሳብ ከፍታ፣ ይሰጠኛል ብዬ መግቢያ ላደርገው ወድጃለሁ፡፡ በተለይ የመጨረሻዋ ስንኝ የዘመናችንን ጥርት ያለ ሥዕል ስለምታሳይ በእጅጉ አርክታኛለች፡፡ ተኩስ እየተሰማ፣ ሞት ወደየቤታችን እየመጣ፣ ጆሮዋችንን መድፈን የለመድን ጥቂት አይደለንም፡፡ ሞት በስንት በኩል ይመጣል? ቢባል መንገዱ…
Read 4428 times
Published in
ህብረተሰብ
ትውልድና እድገታቸው ባሌ አዳባ ከተማ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውንም በትውልድ ቀያቸው ተከታትለዋል፡፡ ከ9-10ኛ ክፍል ለመማር በ17ዓመታቸው ወደ ጐባ ከተማ አቀኑና ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ወደ አዲስ አበባ መምጣታቸውን ይናገራሉ - የዛሬዋ እንግዳችን ወ/ሮ መድሃኒት መኩሪያ፡፡ የአዲስአድማስ ጋዜጠኛ ናፍቆት ዮሴፍ እንዴት…
Read 6590 times
Published in
ህብረተሰብ