ህብረተሰብ
እንዲህ እንደዛሬው የኮምፒውተር ዘመን ሳይመጣ በፊት ትልቁ የፅህፈት መሳሪያ፣ የመኪና ፅሕፈት፣ ከባዱ የፅሕፈት ሥልጣኔ ነበር፡፡ መኪናእንግዲህ የታይፕ ማድረጊያ ወይም typewriter መሆኑ ነው፡፡ ማናቸውም፤ ሥልጣኔ ያመጣውን ማሽን መኪና ስለምንል ነው፡፡ “ልብስ ሲቀደድብን ወደ መኪና ሰፊ ቤት ወስደህ አሰፋው” ይባላል”፡፡ የኮሌታ ነገር…
Read 846 times
Published in
ህብረተሰብ
ከቤት ሰራተኛነት እስከ ክብርት ቆንስላነት መግቢያእስከዳር ግርማይን የማውቃት እንደማንኛውም የኢትዮጵያን ኪነጥበብ በቅርበት እንደሚከታተል ሰው፤ በተዋናይነቷ፣ በፕሮዲውሰርነቷና በስክሪፕት ፀሐፊነቷ ነው፡፡ (ሞዴል እንደሆነችም አውቃለሁ።) “የጥቁር እንግዳ” እና “ሰውነቷ” በተሰኙ ፊልሞቿ ኮምጨጭ፣ ኮስተር፣ ጀገን… ያለ ገጸ ባህሪ ተላብሳ ነው የምትጫወተው፡፡ እኔ በግሌ ትንሽም…
Read 11329 times
Published in
ህብረተሰብ
“በዋናነት የአዕምሮ በሽታ ላይ ነው የምንሠራው” ሠናይት አድማሱ ትባላለች። ነዋሪነቷ በአሜሪካ ሎሳንጀለስ ከተማ ነው። ቀድሞ በሞዴሊንግ ሙያ ትሰራ እንደነበር ትናገራለች፡፡ በአሁኑ ወቅት በአሜሪካን ሃገር ከሌሎች ጋር የመሠረተችውን የበጎ አድራጎት ድርጅት እየመራች ትገኛለች፡፡ “አፍሪካን ኮሚውኒቲ ፐብሊክ ኸልዝ ኳሊዥን” ይሰኛል ድርጅቱ። የተለያዩ…
Read 8059 times
Published in
ህብረተሰብ
የኦሮሞ ልሂቃን ዘር-ተኮር ጭፍጨፋን በአደባባይ ያውግዙ!” “በ2013 ዓ.ም በተካሄደው አገር አቀፍና ክልላዊ ምርጫ፣ በሕዝብ ድምጽ ወደ ስልጣን የመጣው ስድስተኛው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት (ጨፌው) እርስዎን ርዕሰ መስተዳድር፣ ወ/ሮ ሰአዳ አብዱራህማንን ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል። እርስዎ ያቀረቧቸውን የክልላዊ መንግሥቱ…
Read 3043 times
Published in
ህብረተሰብ
Sunday, 03 July 2022 00:00
ከታንኩ ፊት የሚቆም - ታንኩን ከመንዳት የሚታቀብ እና ታሪኩን የሚቀርጽ
Written by ከኢሳይያስ ልሳኑ (ቤተሳይዳ -ምድረ አሜሪካ)
የናይጄሪያው ደራሲ ቺኑ አቺቤ ‘There was a Country’ በሚለው መጽሐፉ፣ በናይጄሪያ በኢግቦ የሚነገር አንድ ምሳሌያዊ አባባል ይጠቅሳሉ፡፡ ‘ዝናቡ የቱ ላይ እንደሚመታው ያላወቀ ሰው ገላውን የት እንዳደረቀ ሊናገር አይችልም’ ይላል፤ ምሳሌያዊ አባባሉ። በእኛም ዘንድ የችግሮቻችንን ሥረ-መሰረቱን፣ የተግዳሮታችንን ምንጩን በትክክል ያለማወቅ ችግር…
Read 12898 times
Published in
ህብረተሰብ
“ትሕነግ ሌላ ጥፋትና ውድመት እንዲፈጽም ሊፈቀድለት አይገባም!” አሸባሪው የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጪ ድርጅት (ትህነግ)፤ የትግራይ ክልልን ከኢትዮጵያ ገንጥሎ፣ ትግራይ የምትባል ነፃ አገር ለመመስረት ፍላጎትም ሆነ ዓላማ ያለው ድርጅት ነው ብሎ ለማመን ይከብዳል።ዓላማው ትግራይን አገር አድርጎ ማቆም ቢሆን ኖሮ፣ ደርግ ትግራይን…
Read 1740 times
Published in
ህብረተሰብ