ህብረተሰብ
“ኢትዮጵያ ምኞቷ ሁሉ ሰላምን ለማግኘት ነው”በዓለም ለሚገኙ ሴቶች ሁሉ ድምፃችንን ለማሰማት ዛሬ ማታ ምክንያት ስላገኘን እጅግ ደስ ብሎናል፡፡ ባገራችንና በሕዝባችን ላይ የአጥቂነት ሥራ ሊደረግበት በሚዘጋጅበት ጊዜ፣ ሰላምንና ነፃነትን ለማፅናት የቆመው የዓለም ሴቶች ማኀበር ስለ ገለጠልን የጋለ ወዳጅነት አሳብ ጥልቅ የሆነ…
Read 9462 times
Published in
ህብረተሰብ
“ኢትዮጵያዊነትን መምረጥ ከሃዲነት” የሚለውን ቃል (ሀረግ) የሰማሁት የጀነራል ሳእረ አስከሬን ሽኝት በሚሌኒየም አዳራሽ በተደረገበት ወቅት ነበር:: ይህ ቃል ሲተነተን ብዙ ነገሮችን ያመለክታል፤ ሀገራችን ለገባችበት ፈተና መሰረታዊ መንስዔውን ይጠቁማል፡፡ ከ1983 እስከ 2010 ዓ.ም. በነበሩት 27 ዓመታት፣ በሀገርና በህዝብ ላይ የተሰራውን ሴራ…
Read 895 times
Published in
ህብረተሰብ
የጦርነት እና የዉጊያ ነገር ሲነሳ ስማቸው አብሮ ይነሳል። እነኚህን መሳሪያ የታጠቁ ሀገራትን ለወዳጅነት እንጂ ለጠብ የሚያጫቸው የለም። እንደው ከአቅም በላይ በሆነ ገፊ ምክንያት ከነዚህ ሀገራት ጋር ወደ ጠብ ውስጥ ቢገባ እንኳን ሁለቴ እና ሶስቴ የኃይል ሚዛንን ማስላትን ይጠይቃል። ምክንያቱም የታጠቁት…
Read 2701 times
Published in
ህብረተሰብ
የመሐል ልጅ (2013) ከጊዜያችን ድህረ ዘመናዊ ልብወለድ ጸሐፍት መካከል አንዷ በሆነችዉ ቤዛዊት ዘርይሁን (Bez Brown) ለህትመት የበቃ የአጫጭር ልብወለዶች መድበል ነዉ፡፡ በዚህ መድበል ዉስጥ የቀረቡት ልብወለድ ሥራዎች የተጻፉበት ቋንቋ (literaery diction) ዉብ ነዉ፡፡ የአንድ ድርሰት ታላቅነት አንዱ ሚዛን የተሰነደበት ቋንቋ…
Read 1732 times
Published in
ህብረተሰብ
ክፍል አራት (የመጨረሻ ክፍል)ፀሊም ለዛ (dark humor)የሚያሳቅቅ ወይም የሚያሸማቅቅ፣ የሚያስፈራ ወይም የሚያሳዝን ድባብ ውስጥ ሳቅን የሚያጭር ትረካ ነው - “ፀሊም ለዛ”። በአንድ በኩል ኅሊናን ያናውጣል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ ሳንወድ በግድ ፈገግ የሚያሰኘን ከንፈርን የሚያስገልጥ አስቂኝ ትረካ ነው። ዮሐንስ፣ “ተጠርጣሪዎቹ” በተሰኘው…
Read 8975 times
Published in
ህብረተሰብ
ትርጉም ያለው ሕይወት፣… እውነትን መሰረት በማድረግና ጥበብን ፈልጎ በመጨበጥ እውን የሚሆን ነው።ብዙዎች ፍልስፍናን የቃላት ማሳመሪያ የአፋቸው መዋያ ያደርጓታል። ጥቂቶች ግን ድምጻቸውን አጥፍተው በብልሃት ይኖሩባታል።ትምህርታቸውን በፍልስፍና ጀምረው ሕይወታቸውን ከፍልስፍና ያቋረጡ ጥቂት አይደሉም። በየመድረኩ የሚፈላሰፉ በኑሯቸው ግን ከራሳቸው የተላለፉና የተኳረፉ መዓት ናቸው።…
Read 2778 times
Published in
ህብረተሰብ