ህብረተሰብ
አወዛጋቢው የ”ነፃ ፈቃድ” ግንዛቤ በስንኝ ዳብሮ ሲፈተሽ [ለግንዛቤ ይረዳን ዘንድ የ‹ነፃ ፈቃድ› የእንግሊዝኛ ትርጉም (‹ፍሪ ዊል›/ Freewill) ሆኖ ይወሰድ፡፡] የ’ኔ ነፃ ፈቃድምንኩሬ ቢመስልም የረጋ ከጉድጓድድንገት ሲወርድበት ደራሽ ውሃ ኆኖየሌሎች ተጽዕኖ፤ኃይልና ማዕረግሳይፈልግ ይጓዛል በማይወደው ፈለግ፡፡በዕውቀቱ ሥዩም በዚህች ስንኝ የሚነግረን በባለኃይሎች፣ በባለማዕረጎች…
Read 667 times
Published in
ህብረተሰብ
ክብረ መንግስት አዶላ ወዩ (ክብረ መንግስት) በጉጂ ዞን አዶላ ወዩ የሚባለው ወረዳ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዶላ ወዩ በቀድሞው ስሟ ክብረ መንግስት መሆኗን ባለፈው ምዕራፍ ጠቅሻለሁ፡፡ ለዚያም ነው ስማቸውን እያቀያየርሁ የምጠቀመው፡፡ ክብረ መንግስት ከኢርባ 60 ኪ.ሜ. ገደማ ትርቃለች፡፡ ከነጌሌ ተነስተን ወደ…
Read 1317 times
Published in
ህብረተሰብ
ክብረ መንግስት አዶላ ወዩ (ክብረ መንግስት) በጉጂ ዞን አዶላ ወዩ የሚባለው ወረዳ ዋና ከተማ ናት፡፡ አዶላ ወዩ በቀድሞው ስሟ ክብረ መንግስት መሆኗን ባለፈው ምዕራፍ ጠቅሻለሁ፡፡ ለዚያም ነው ስማቸውን እያቀያየርሁ የምጠቀመው፡፡ ክብረ መንግስት ከኢርባ 60 ኪ.ሜ. ገደማ ትርቃለች፡፡ ከነጌሌ ተነስተን ወደ…
Read 670 times
Published in
ህብረተሰብ
በ’ውቀቱ ስዩም ባንድ ገጸ ባሕሪው አፍ በኩል፣ “የያሬድ ዜማ ባያለዝበው ኖሮ እንደ ሀበሻ ያለ አውሬ የለም’ ማለቱ ልክ ነበር?” ስል እራሴን ጠየቅኩ፡፡ ችግሩ ግን ድንበር ዘለል ይመስለኛል፡፡ ኒቼ ለዚህ ሳይኾን አይቀርም “ከፍ ባልኩ ቁጥር ‘ኢጎ’ የሚባል ውሻ ይከተለኛል” ማለቱ፡፡ ያ…
Read 968 times
Published in
ህብረተሰብ
የመጀመሪያው ቀንገና መጥቶ ከፊቱ ሲቀመጥ ነው አደጋ ውስጥ እየገባ እንደሆነ የተረዳው…ዶክተር ኤልያስ፡፡ የሳይካትሪስት ዶክተር ነው፡፡ ስራው የሰው ጭንቀት መስማት እና ጭንቀት ማስወገድ ነው፡፡ በቃ፡፡ ይህ ሰው ነፍስ የሌለው አይኑ እና የለበሰው ግዴለሽ ልብስ ግራ አጋብቶታል፡፡ ሌሎቹን ታካሚዎች እንዳያቸው ነበር ጭንቀታቸውን…
Read 862 times
Published in
ህብረተሰብ
“ይህንን የቀደሙ ሰዎችን አሻራ ለትውልድ ማቆየት መሰልጠን አይደለምን? ስለምን አብዛኛው ትኩረታችን የቁስ ሥልጣኔን መኮረጅ ላይ ተንጠለጠለ? ስለምንስ አባቶች ያወረሱንን እንኳን ማውረስ አቃተን? ስለምን እራሳችንን ቆርጠን ለመጣል፣ ከቀደመው ጋር ያለንን ትስስር ለመበጠስ እንታገላለን?” የሥነ ጽሑፍ ሽርሽር ላይ ነን፤ ‘’እኅቴ፣ ከየት ሀገር…
Read 845 times
Published in
ህብረተሰብ
