ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
አቶ ዓለማየሁ ፋንታ፣ ረጅም፣ ራሰ በራ፣ ትሑት ናቸው፡፡ በመላው ኢትዮጵያ፣ አፍሪካ፣ አውሮፓ፣ እስያና አሜሪካ አገራት ተዘዋውረው የኢትዮጵያን የባህል ጨዋታ በማሲንቆ፣ በክራርና በበገና በሰፊው አስተዋውቀዋል፡፡ ‹‹ፍራንክፈርት ሩድ ሻው›› የተባለው የጀርመን ጋዜጣ ነሐሴ 30 ቀን 1985 ዓ.ም ባወጣው እትሙ፤ ‹‹ከሴኔጋል፣ ከጋምቢያ ወይም…
Rate this item
(2 votes)
መጻሕፍት በዘመናት ሁሉ የሰውን ልጅ ህይወት ለመለወጥ ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል፡፡ ቤንጃሚን ፍራንክሊን፣ አብርሃም ሊንከን፣ አይዛክ ኒውተንና ሄለን ኬለርን ብቻ እንኳን ብንወስድና በህይወታቸው መፅሐፍ ያስከተለውን ለውጥት ብንመረምር ብዙ እንረዳለን፡፡ ቤንጂሚን ፍራንክሊን በ17 ዓመቱ በፈላዴልፌያ ዋና ዋና መንገዶች የሚንከላወስ ቤሳቤስቲን የሌለው ምስኪን…
Rate this item
(0 votes)
ከማህበረሰቡ በአስተሳሰብም ሆነ በአኗኗራቸው ወጣ ያሉ ሰዎች ይመቹኛል፡፡ እነዛ…ብቻቸውን በሀሳብ ጭልጥ ብለው የሚያሰላስሉት፣ በመንገድ ላይ ከሰዎች ራቅ ብለው ወክ የሚያደርጉት፣ ድምፅ ማዳመጫቸውን ጆሮዎቻቸው ላይ ሰክተው ለብቻቸው - የብቻቸውን ድምፅ የሚያዳምጡት፣ በሀይማኖት ስፍራዎች ተገኝተው ብቻቸውን ከሰው አይን ተለይተው የሚፀልዩት፣ በትምህር ቤት…
Rate this item
(0 votes)
“--እንዲህ ነው፣ አስተማሪ፡፡ አስተማሪ አዋላጅ ነው፡፡ እኛ ግን አኮፋዳ እንድንሆን የተደረግን ይመስለኛል፡፡ አስተማሪ ተማሪው የያዘውን እንዲወልድያግዘዋል እንጂ እርሱ ሊያረግዝለት አይችልም፡፡ ተማሪው መክኖ እንዳይቀር (እውነተኛ ተፈጥሮውንና ማንነቱን እንዲጸንስ) ምክንያት ይሆነዋል፡፡--” ፍልስፍና ከሚመረምራቸው ዋነኛ ጉዳዮቹ መካከል የሰው ልጅ መነሻ ከየት ነው? መድረሻውስ…
Tuesday, 11 March 2025 00:00

“አካታች”

Written by
Rate this item
(2 votes)
የቫላንታይን ዴይ የዋለበት አርብ እለት ላይ ከቤት ስወጣ እንቅልፍ ላይ ነበረች፡፡ ረፋዱ ላይ ቢሮዋ ስትገባ ደውላልኝ “የጓደኛህን ፖስት አየኸው ?” ስትለኝ...ቀኑ በነገር ለመጀመሩ ፊሽካ እንደተነፋ ገባኝ፡፡ ህይወት እምሻዉ እራሷ የፈረምችበትን ሦስት መጻሕፍት በተለያዩ ጊዚያት በስጦታ ሰጥቻታለሁ፡፡ የስራዎችዋ አድናቂና የፌስቡክ ገጽዋ…
Rate this item
(0 votes)
አሸናፊዎች በአሜሪካ በሚካሄደው ዓለማቀፍ የሮቦቲክስ ውድድር ላይ ይሳተፋሉ 3ኛው ዙር የአፍሪካን ሮቦቲክስ ሻምፒየንሺፕ ውድድር ከመጋቢት 4 እስከ 6 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም እንደሚካሄድ ኢትዮ ሮቦቲክስ አስታወቀ፡፡ ከፊታችን ሐሙስ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚካሄደው በዚህ ውድድር የመጀመሪያ ደረጃ፤…
Page 5 of 286