ህብረተሰብ
Tuesday, 19 January 2021 00:00
መንግስትን “አጣብቂኝ” የማስገባት፣ ተቃዋሚን “ማኖ” የማስነካት አመል፣ ለማንም አልበጀም።
Written by ዮሃንስ ሰ
“ዲሞክራሲዊ ከሆንክ፣ ከስልጣን እናወርድሃለን። እምቢ ካልክ ፣ አምባገነን ነህ”… የተባለ ገዢ ፓርቲ፣ ምን አማራጭ ይኖረዋል? አመፅ ሲመጣበት፣ ምን ያደርጋል? አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል። ወይ በአቅመቢስነት መኮማተርና ስልጣኑን ጥሎ መሸሽ ነው። አልያም፣ እንደ አውሬ በእልህ ማበጥና አመፀኞችን ማሳደድ ነው። ገዢው ፓርቲ፣ ከዚህ…
Read 6605 times
Published in
ህብረተሰብ
ዲሞክራቲክ ኮንጎ በአፍሪካ በፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ሥር ከነበሩ አገሮች አንዷና ፈረንሳይኛ ተናጋሪ አገር ናት። የሕዝብ ብዛቷ ከ89 ሚሊየን በላይ ነው። በአፍሪካ ከሚገኘው የውኃ ሃብት 52 በመቶ የሚሆነው የሚገኘው በዚህች አገር ሲሆን ከውኃ የኤሌክትሪክ ኃይል የማመንጨት አቅሟም እጅግ ከፍተኛ ነው።ከአስራ አንዱ…
Read 1846 times
Published in
ህብረተሰብ
"በየሳምንቱ ሳላቋርጥ በማንበብ ላይ ነኝ" አቶ መስፍን ወልዴ መሃል ኮልፌ ላይ የሚገኝ “አጋዝ ካፌና ሬስቶራንት” ባለቤት ነው። መተዳደሪያው ንግድ ነው፡፡ የዛሬ እንግዳችን ያደረግነው በንግድ ሥራው አይደለም፡፡ በአንባቢነቱና በአዲስ አድማስ የረጅም ዘመን ወዳጅነቱ ነው፡፡ ከጋዜጣችን ጋር ዝምድና አለው፤ ያቆራኘው ኪዳን፣ የሳበው…
Read 1685 times
Published in
ህብረተሰብ
የዘመናዊት ኢትዮጵያ ፈር ቀዳጅ እንደሆኑ የሚነገርላቸው የአፄ ምኒልክ ቤተ-መንግስት ሆኖ ሲያገለግል የቆየው የአንኮበር ቤተ-መንግስት፤ ከሰሜን ሸዋ ዞን ዋና መቀመጫ ደብረ ብርሃን ከተማ በ40 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል። አካባቢው ብዙ ታሪክና ቅርስን የያዘ ነው። የፈረንሳይና ሌሎች አገሮች የመጀመሪያዎቹ ኤምባሲዎች የተከፈቱት…
Read 119 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 16 January 2021 11:10
ኪሊማንጃሮ ተራራ አናት ላይ የአፍሪካ ህብረት ባንዲራና የኢትዮጵያ ሰንደቅ ይሰቀላል
Written by ናፍቆት ዩሴፍ
ዘንድሮ ለ8ኛ ጊዜ የሚካሄደው “ጉዞ አድዋ” ዛሬ ማለዳ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግቢ ውስጥ በምክትል ከንቲባዋ አዳነች አበቤ፣ በሃይማኖት አባቶችና በሀገር ሽማግዎች ፀሎት፣ ምርቃና የሰላም ግቡ ንግግር ይጀመራል። የዘንድሮውን ጉዞ አድዋ ለየት የሚደርጉት ነገሮች ምንድን ናቸው? ከአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አንፃር…
Read 1025 times
Published in
ህብረተሰብ
"ስለ ሕጋዊነት የሚብሰከሰኩት የደርጉ ሊቀ መንበር፤ አስተዳደራቸው ከሕግ ጋር ይተዋወቅ ነበር ማለት ያስቸግራል። በቅርብ ታሪክ ከታዩ መንግሥታት በደም አፋሳሽነቱ ወደር አልነበረውም።--" ‘የኢትዮጵያ ሕዝብ’ሰሞኑን ከቀድሞ የአሜሪካ ድምፅ ሬዲዮ ጣቢያ ባልደረባ አዲሱ አበበ ጋር ቃለ ምልልስ ያደረጉት የኮሎኔል መንግሥቱ ሃይለማርያም ልጅ ዶ/ር…
Read 3977 times
Published in
ህብረተሰብ