ህብረተሰብ
- ዓላማችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓትን መገንባት ነው - ኦነግ የሚታገለው ለሁሉም ብሔር ብሔረሰቦች ነው - ውህደቱ አሃዳዊነትን ያመጣል የሚለውን አንቀበለውም በቅርቡ በምርጫ ቦርድ በአገራዊ ፓርቲነት መመዝገቡን ያስታወቀው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ)፤ ከህወሐት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት የለኝም ይላል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ…
Read 6891 times
Published in
ህብረተሰብ
የለውጥ ሐሳብን የምንቀበልበት መንገድ ከሦስት አንዱን ሳንካዎች የያዘ ነው፡፡ የመጀመሪያው “ሞገደኝነት” ሲሆን ይህም ሁሉንም የለውጥ ሐሳብ ላለመቀበል ሰበብ መደርደርና ለመዋጥ መቸገር ነው፡፡ ሁለተኛ ደግሞ “ፌዘኝነት” ሲሆን፤ ይኸም ትላልቅ የለውጥ ሐሳቦችን ሁሉ ለቀልድና ለቧልት እያዋሉ ከቁም ነገራቸው ይልቅ ቀልዳቸው እንዲበዛ ማድረግ…
Read 264 times
Published in
ህብረተሰብ
- ‹‹የአሲምባ ታሪክ የትግሉ ሰማዕታት ሃውልት ነው›› - “የአሲምባ ፍቅር” የገንዘብ ማሰባሰቢያ ዛሬ ማታ ይካሄዳል በትግራይ ክልል አጋሜ አውራጃ ተወልደው፣ በኢህአፓ የትጥቅ ትግል ወቅት (በ1970ዎቹ) አሲምባ ላይ ትግሉን በመቀላቀል ከሶስት ዓመታት የሞት ሽረት ትግል በኋላ በሱዳን በኩል ወደ አሜሪካ አቅንተው…
Read 484 times
Published in
ህብረተሰብ
የወዳጆቹ ማስታወሻ - ጋዜጠኛ መንግስቱ አበበ ላለፉት 18 ዓመታት በአዲስ አድማስ ጋዜጣ፣ በከፍተኛ ሪፖርተርነት ሲያገለግል የቆየው ጋዜጠኛ መንግሥቱ አበበ፣ ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ባለፈው ቅዳሜ ህዳር 13 ቀን 2012 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን የቀብር ሥነሥርዓቱ እሁድ ህዳር…
Read 9110 times
Published in
ህብረተሰብ
በኢትዮጵያና በፈረንሳይ መንግሥት ስምምነትና ይሁንታ በ1958 ዓ.ም ነበር ሊሴ ገብረ ማሪያም ትምህርት ቤት የተቋቋመው፡፡ የአሁኗን ርዕሰ ብሔር ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴን ጨምሮ በርካታ ምሁራን፣ የኪነ ጥበብ ሰዎች፣ የሕግ ባለሙያዎች፣ ፖለቲከኞችና በንግዱ ዘርፍ የተሰማሩ ግለሰቦች ከዚሁ ት/ቤት ወጥተዋል፡፡ ከ40 ዓመታት በላይ…
Read 1642 times
Published in
ህብረተሰብ
የኢህአዴግ ነገር! ለ20 ዓመት ያጓተተውን የፓርቲ ውህደት፣ በ1 ዓመት ለማጠናቀቅ ይጣደፋል፡፡ በጐው ነገር! ቃል የገባቸውን መልካም ሃሳቦች፣ ለመተግበርና ለማሟላት እየጣረ ነው፡፡ በኢኮኖሚ በኩል፣ የመንግስትን የቢዝነስ ፕሮጀክቶች ወደ ግል ለማዛወርና ብክነትን ለመግታት፣ የግል ኢንቨስትመንት መሰናክሎችን ለማቃለል፣ የማሻሻያ እቅዶችን እየተገበረ ነው፡፡ የኢህአዴግ…
Read 10010 times
Published in
ህብረተሰብ