ህብረተሰብ
“- መቅደስ ነው ሀገሬአድባር ነው አገሬአገሬ አርማ ነው የነፃነት ዋንጫበቀይ የተጌጠ ባረንጓዴ ቢጫ--”* * *የሀገር ፍቅር ስሜት ዓለም አቀፋዊና ሁለንተናዊ ነው፡፡ አንዱ ጋ በርቶ ሌላው ጋ የሚጠፋ ሻማ አይደለም፡፡ ሰውና ሀገር እስካሉ ድረስ አብሮ የሚኖር ነው፡፡ አብሮነቱ ህያው ሲሆን፤ ክሱትነቱም…
Read 13076 times
Published in
ህብረተሰብ
ታየች በዛብህና ሻምበል ሐብተገብርኤል ጫቦ የጋብቻቸውን ኢዮቤልዩ በአል አርባምንጭ መድኃኔነዓለም ቤተክርስቲያን ሚያዚያ 27, 2007 የዳግመ ትንሳዔ ዕለት አከበሩ። ግርማ ሐብተገብርኤል በስልክ ነገረኝ። “ታዩንና ሐብቴን እንኳን ለዚህ በቃችሁ ብለህ ሳምልኝ!” አልኩት። “አሁኑኑ እሔዳለሁ!” አለኝ። ከድምጹ ቃና ኢዮቤልዩ በአሉ አሁንም በመከበር ያለ…
Read 7510 times
Published in
ህብረተሰብ
አገር ተራኪዎቿን ካጣች ልጅነቷን ታጣለች፡፡ ፒተር ሃንድኬ ከእንቅልፍ ማንቂያ ደወል ሰዓት አልፈልግም፡፡ ሃሳቦቼ ይቀሰቅሱኛል፡፡ ሬይ ብራድበሪ ደብሊው ዲጥሩ የመሰለህን ነገር ለኋለኛው የመጽሐፍህ ክፍል ወይም ለሌላ መጽሐፍህ አታስቀምጠው፡፡ ሁሉንም ነገር አሁን አውጣው፡፡ አኒ ዲላርድ ሁልጊዜ መፃፍ የምጀምረው በንፁህ ወረቀትና በቆሸሸ አዕምሮ…
Read 1255 times
Published in
ህብረተሰብ
(ካለፈው የቀጠለ) ማታ ሎቢውጋ የሚዲያ ሰዎች እንገናኝ ተባባልን፡፡ በእርግጠኝነት፤ አማረ አረጋዊ፣ መዓዛ ብሩና እኔ እና ሌሎችም፤ የሚዲያ ቡድን ምን መሥራት አለበት? ለመባባል ነው የምንገናኘው! ሁሉም ሴክተር እንደኛው ይሰባሰባል!!ማታ በ3 ሰዓት አብዮት አደባባይ የመሰለ ቦታ የብሔራዊ ቴአትርና የሱዳን ኦርኬስትራ ወደሚዘፍኑበት ፌስቲቫል…
Read 1823 times
Published in
ህብረተሰብ
መንደርደርያ ካስቴል ወይን ጠጅ ፋብሪካ ባለፈው ግንቦት ወር መጀመሪያ ላይ የተቋቋመበትን 1ኛ ዓመቱን በማስመልከት፣ የወይን ፌስቲቫል በዝዋይ ከተማ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ድርጅቱ በዚህ ፌስቲቫል ላይ የውጭ አገር ዜጎች፣ የካስቴል ወይን አከፋፋዮች፣ የባር ባለቤቶች እንዲሁም ጋዜጠኞችን የጋበዘ ሲሆን…
Read 2604 times
Published in
ህብረተሰብ
በአንዱ ባልደረባ ላፕቶፕ የጥላሁን ዘፈን ተከፍቶ እያዳመጥን አንድ ሃሳብ አናቴን ወጠወጠኝ፡፡ “ይኼ ዘፈን የጥላሁን ነው አይደል?” ስል በዙሪያዬ ያሉትን ጠየቅኳቸው፡፡ “አዎ ነው…” ካሉኝ በኋላ መልሰው “አይ የጥላሁንን አስመስሎ የዘፈነው…ማነው ስሙ” ብለው የአስመስሎ ዘፋኙን ስም ከኮርኒሱ ላይ ትንሽ ከፈለጉት በኋላ ሲያጡት…
Read 1740 times
Published in
ህብረተሰብ