ህብረተሰብ

Rate this item
(14 votes)
“- መቅደስ ነው ሀገሬአድባር ነው አገሬአገሬ አርማ ነው የነፃነት ዋንጫበቀይ የተጌጠ ባረንጓዴ ቢጫ--”* * *የሀገር ፍቅር ስሜት ዓለም አቀፋዊና ሁለንተናዊ ነው፡፡ አንዱ ጋ በርቶ ሌላው ጋ የሚጠፋ ሻማ አይደለም፡፡ ሰውና ሀገር እስካሉ ድረስ አብሮ የሚኖር ነው፡፡ አብሮነቱ ህያው ሲሆን፤ ክሱትነቱም…
Rate this item
(2 votes)
 ታየች በዛብህና ሻምበል ሐብተገብርኤል ጫቦ የጋብቻቸውን ኢዮቤልዩ በአል አርባምንጭ መድኃኔነዓለም ቤተክርስቲያን ሚያዚያ 27, 2007 የዳግመ ትንሳዔ ዕለት አከበሩ። ግርማ ሐብተገብርኤል በስልክ ነገረኝ። “ታዩንና ሐብቴን እንኳን ለዚህ በቃችሁ ብለህ ሳምልኝ!” አልኩት። “አሁኑኑ እሔዳለሁ!” አለኝ። ከድምጹ ቃና ኢዮቤልዩ በአሉ አሁንም በመከበር ያለ…
Saturday, 06 June 2015 14:06

የፀሐፍት ጥግ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 አገር ተራኪዎቿን ካጣች ልጅነቷን ታጣለች፡፡ ፒተር ሃንድኬ ከእንቅልፍ ማንቂያ ደወል ሰዓት አልፈልግም፡፡ ሃሳቦቼ ይቀሰቅሱኛል፡፡ ሬይ ብራድበሪ ደብሊው ዲጥሩ የመሰለህን ነገር ለኋለኛው የመጽሐፍህ ክፍል ወይም ለሌላ መጽሐፍህ አታስቀምጠው፡፡ ሁሉንም ነገር አሁን አውጣው፡፡ አኒ ዲላርድ ሁልጊዜ መፃፍ የምጀምረው በንፁህ ወረቀትና በቆሸሸ አዕምሮ…
Rate this item
(2 votes)
(ካለፈው የቀጠለ) ማታ ሎቢውጋ የሚዲያ ሰዎች እንገናኝ ተባባልን፡፡ በእርግጠኝነት፤ አማረ አረጋዊ፣ መዓዛ ብሩና እኔ እና ሌሎችም፤ የሚዲያ ቡድን ምን መሥራት አለበት? ለመባባል ነው የምንገናኘው! ሁሉም ሴክተር እንደኛው ይሰባሰባል!!ማታ በ3 ሰዓት አብዮት አደባባይ የመሰለ ቦታ የብሔራዊ ቴአትርና የሱዳን ኦርኬስትራ ወደሚዘፍኑበት ፌስቲቫል…
Rate this item
(5 votes)
መንደርደርያ ካስቴል ወይን ጠጅ ፋብሪካ ባለፈው ግንቦት ወር መጀመሪያ ላይ የተቋቋመበትን 1ኛ ዓመቱን በማስመልከት፣ የወይን ፌስቲቫል በዝዋይ ከተማ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ አዘጋጅቶ ነበር፡፡ ድርጅቱ በዚህ ፌስቲቫል ላይ የውጭ አገር ዜጎች፣ የካስቴል ወይን አከፋፋዮች፣ የባር ባለቤቶች እንዲሁም ጋዜጠኞችን የጋበዘ ሲሆን…
Saturday, 30 May 2015 12:01

ተውላጠ መክሊት

Written by
Rate this item
(3 votes)
በአንዱ ባልደረባ ላፕቶፕ የጥላሁን ዘፈን ተከፍቶ እያዳመጥን አንድ ሃሳብ አናቴን ወጠወጠኝ፡፡ “ይኼ ዘፈን የጥላሁን ነው አይደል?” ስል በዙሪያዬ ያሉትን ጠየቅኳቸው፡፡ “አዎ ነው…” ካሉኝ በኋላ መልሰው “አይ የጥላሁንን አስመስሎ የዘፈነው…ማነው ስሙ” ብለው የአስመስሎ ዘፋኙን ስም ከኮርኒሱ ላይ ትንሽ ከፈለጉት በኋላ ሲያጡት…