ህብረተሰብ
የ 7/8 ዓመት እና የቀናት ልዩነት በኢትዮጵያና በአውሮፓ የዘመን አቆጣጠር መካከል የ7 ወይም 8 ዓመት ልዩነት ይታያል። ከጥር እስከ ጳጉሜ መጨረሻ የ8 ዓመት፣ ከመስከረም እስከ ታህሳስ መጨረሻ የ7 ዓመት ልዩነት አለ። የዚህ ልዩነት የተፈጠረው ክርስቶስ በተወለደበት ዘመን ላይ በነበረው የግምት…
Read 5407 times
Published in
ህብረተሰብ
ነፃነት በጥንድ እኩሌታዎች መስተጋብር አውን የሚሆን ገጽ በረከት ነው። እኩሌታዎቹ እያንዳንዳቸው በራሳቸው የሚነጉዱበት ሐዲድ አላቸው። በእየራሳቸው ሐዲድ ላይ በተናጥል ሾረው በማሳረጊያው ቀለበቱ ይደፍናል። ያኔ የነፃነት ኡደት ተጠናቀቀ ይባላል፡፡ የመጀመሪያው ገሚስ ቀለበት ነፃነት ከምን (Freedom From )የሚለውን ግዙፍ ጽንሰ-ሐሳብ ውስጡ የታቀፈ…
Read 2735 times
Published in
ህብረተሰብ
በሀገራችን በሙያቸውም ሆነ በመልካም ምግባራቸው ከተገኙበት ዘመን አልፎ ተከታታይ ትውልዶችን የሚጠቅም ነገር ያደረጉ ብዙ ሰዎች አሉን፡፡ ይቻል እማይመስለውን ችለው ያሳዩን፤ ይሄድበት በማይመስል ጐዳና ተጉዘው አርአያ የሆኑን፤ በመረዳታቸው ምጥቀት ከፍ ብለው እኛንም ጨምረው ከፍ ያደረጉን የህልቆ መሣፍርት ባለውለታዎቻችን እዳ አለብን፡፡ መታደልም…
Read 942 times
Published in
ህብረተሰብ
የመጽሐፍ ቅኝት - በአብነት ስሜ)ካለፈው የቀጠለተራኪው እና ደራሲውየልቦለዱ ተራኪ እኔ ሞኝ ነኝ፤ እኔ ፈሪ ነኝ ይላል። ነገር ግን፣ ሞኝነቱ ውስጡ አስተዋይነትን፣ ፍርሀቱ ውስጥ ደግሞ ድፍረትን ማየት ይቻላል። ተራኪው ከክርስቶስ ይልቅ ለደቀመዝሙሩ ለጴጥሮስ ይቀርባል። ጴጥሮስ እንደ ህፃን የዋህ፣ ጉጉ፣ ችኩል፣ ፈጣንና…
Read 7202 times
Published in
ህብረተሰብ
ፓይታጎረስ ‹‹ማዕከላዊው እሳት›› በሚል የሚጠቅሰው ፀሐይን ባይሆንም፤የፕላኔቶችን እንቅስቃሴ የሚያመለክት ዝርዝር ስርዓት የፈጠረ የመጀመሪያው ፈላስፋ ነበር፡፡ እንደፓይታጎረስ እምነት፤ ጠቅላላ ‹‹ዩኒቨርሱ›› የቁጥር ውጤት ነው፡፡ ቁጥሮች፤ ከሚወክሏቸውወይም ከሚዛመዷቸው ቁሳዊ ነገሮች የላቀና የበለጠ ማዕረግ ያላቸው ናቸው፡፡ ዛሬ የማጫውታችሁ ተረት መሰል የፍልስፍና ወግ ነው፡፡ ገፀ…
Read 4505 times
Published in
ህብረተሰብ
ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ እኔና ባለቤቴ የገጣሚ ተፈሪ ዓለሙን የግጥም መጽሀፍና የግጥም ሲዲ ለመመረቅ በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ ተገኝተናል፤ ከሌሎች በርካታ እንግዶች ጋር፡፡ ወደ ቀኜ ዞር ስል የማስታወቂያ ባለሙያውን ተስፋዬ ማሞን አየሁትና በአንገት ዝቅታ ሰላም አልኩት፡፡ እሱ ከወንበሩ ብድግ ብሎ በወንበሮቻችን መካከል…
Read 2301 times
Published in
ህብረተሰብ