ህብረተሰብ

Rate this item
(3 votes)
 አንዳንዴ… …. ሰውን እንቸገራለን፤ ለህይወት አስፈላጊ እንደሆነ ቁስ ሁሉ በሰው መደህየታችን ህይወታችንን አደጋ ላይ ጥሎት እናገኛለን፡፡ እንደ ገንዘብ ዕጦት ሁሉ ሰውን “መመንዘር” ግዳችን ሆኖ ሳንችል እንቀራለን፡፡ ሰው እንራቆታለን፤ እንደ አልባሳት መጎናጸፍ እያስፈለገን በብቸኝነት መለመላነት ላይ እንወድቃለን፡፡ ማርክስ ይሄን ያለው ይሄን…
Rate this item
(1 Vote)
ከአስር ሰዓት በላይ የሚፈጀውን የቻይና በረራ በራሴ ላይ ላለማክበድ ጥረት አድርጌያለሁ፡፡ ከአዲስ አበባ በምሽት ተነስተን ለሊቱን እስከ ንጋት ስለምንጓዝ በበረራ ላይ ግማሹን ለሊት ለመተኛትና ግማሹን ደግሞ እያነበብኩ ለመሄድ ስላቀድኩ መጽሐፌን ሸክፌያለሁ፡፡ ጥሩ እቅድ ነበር፡፡አውሮፕላኑ ውስጥ ከገባሁ በኋላ ግን አልተሳካልኝም፡፡ በረራ…
Sunday, 31 March 2024 19:52

የዘበት ከተማ!

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የሰው ልጅን የከባቢያዊ ጠባይ ተቆጣጣሪ (master) ነው በሚል ከአንደኛው የአለም ጦርነት በኋላ በጣልያንና የግሪክ ፈላስፎች የተጀመረው Environmental Determinism ፍልስፍናን የተከተለ በሚመስል ሁኔታ “የሲኦል ገበሬ” ከምትል ስብስብ የልቦለድ መፅሐፍ ውስጥ እንዲህ የምትል ቦታ ትዝ አለችኝ : -«...ድንገት የሚያጓራ የመኪና ድምፅ ተሰማው።…
Rate this item
(1 Vote)
 “በአገራችን የፖለቲካ ውጥረት፣ በአገራችን የዋጋ ንረት … ያልተደነጋገረ ካለ እርሱ በጣም ዕድለኛ ነው፡፡ በስልጥኛ የሚነገር አንድ ምሣሌያዊ አባባል አለ፡፡ “ለአዲ ፍቼ፣ ለአዲ ብቼ” ይላል፡፡ ሲተረጎም፣ የአንዱ ፋሲካ፣ ለሌላው ልቅሶ - እንደማለት ነው፡፡ በዚህ በኩል የማፈርሰው ለልማት ነው ሲል፤ በሌላኛው ወገን…
Rate this item
(2 votes)
 ስብሃት፣ መስፍን ዓለማየሁና ደምሴ ፅጌ (የሦስቱን ነፍስ ይማርልንና) አንድ ላይ ሆነው እያወጉ ነው፡፡ የሁነቱ ዘጋቢ መስፍን ነው፡፡“….ኢህአዴግ እንደገባ ሰሞን እኔ፣ ስብሃትና ደምሴ ፅጌ ተገናኘንልህ፡፡ እንደተለመደው ፖለቲካውን ወሸከትንና እንግዲህ ሁላችንም ተባራሪ ስራ ከመስራት በቀር ሥራ የለንም፣ ኧረ ሥራ እንስራ አልኩኝ፡፡ ሽማግሌው…
Rate this item
(2 votes)
 ወቅቱ እ.ኤ.አ 73 ዓ.ም.፣ ስፍራው ደቡብ እስራኤል። በመሳዳ አምባ ምሽግ ላይ በጅምላ መስዋዕትነት የተደመደመው የአይበገሬነት ፅናት በመላው ዓለም ከአፅናፍ እስከ አፅናፍ ናኘ። የኃያላን ኃያል የነበሩት ሮማውያን እየሩሳሌምን በጭካኔ ሁኔታ ሲወሩ፣ 967 አይሁዳውያን አመፁ። “በባርነት አንገዛም” ብለውም ራሳቸውን መከላከል ወደሚያስችላቸው የመሳዳ…
Page 2 of 264