Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ህብረተሰብ

Rate this item
(15 votes)
ከዚህ ቀደም ስለ ንባብ ጠቃሚነት ብዙ ተብሏል፡፡ ጥሩ ጥሩ መጽሐፍትን ማንበብ ከበሰሉ ሰዎች ጋር ሸንጎ እንደመቀመጥ ይቆጠራል ይባላል፡፡ የአስተሳሰብ አድማስን ስለሚያሰፋ፣ ሁለገብ እውቀት ስለሚያላብስና በራስ መተማመንን ስለሚያጎለብት ማንበብ ሙሉ ሰው ያደርጋል፡፡ ታዋቂው የአሜሪካ ፕሬዝደንት፣ አብርሃም ሊንከን የንባብን ጥቅም አስመልክቶ ሲናገር፣…
Rate this item
(2 votes)
ላለፉት 79 ዓመታት በፖለቲካና በንግድ፣በሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም በጥበብና በሃይማኖት ጉዳዮች ላይ በማተኮር ዜናዎችን፣ትንተናዎችንና አስተያየቶችን ባማረና ጥልቀት ባለው ሁናቴ ለመላው ዓለም አንባቢዎቹ ሲያቀርብ የኖረው ሳምንታዊው የኒውስዊክ መጽሔት፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ (ታህሳስ 22 ቀን) በሚያቀርበው የመጨረሻ እትሙ የሕትመትን ዓለም ለዘላለሙ ይሰናበታል፡፡ ኒውስዊክ…
Rate this item
(4 votes)
ተስፋውን የተነጠቀው ሐፍቶም ግደይሐፍቶም ሶስተኛውን ራስን የመግደል ሙከራ ካደረገ በኋላ ማን ወደ ሰንአ ማዕከላዊ ሆስፒታል እንደወሰደው ዛሬም ድረስ አያውቀውም፡፡ ለነገሩ እሱም ጠይቆ አያውቅም፡፡ ራሱን ማወቅ የቻለው ወደዚህ ሆስፒታል ከገባ ከሳምንት በኋላ ነበር፡፡ በዚህ ሆስፒታል ውስጥ ሁለት ወር ከአስራ ስምንት ቀን…
Rate this item
(4 votes)
አፄ ኃይለሥላሴ መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም ከመንበረ ስልጣናቸው ከወረዱበት ጊዜ ጀምሮ ህይወታቸው እስካለፈበት ጊዜ ድረስ፣ ለአንድ ዓመት ያህል ለብቻቸው የታሰሩ ሲሆን ቤተሰባቸው ደግሞ በቁም እስር ላይ ቆይቷል፡፡ በዚህ ጊዜም ብዛታቸው ሃያ አምስት ሆኖ እድሜያቸው ከአንድ እስከ 19 አመት የሚደርስ…
Saturday, 15 December 2012 12:57

የእኛ ሰዎች በየመን

Written by
Rate this item
(1 Vote)
ተስፋውን የተነጠቀው ሐፍቶም ግደይ!እንደ እውነቱ ከሆነ ይህን የስደተኞቹን ትንቅንቅ ማየት እንኳን እንስፍስፍ አንጀት ላለው ሰው ይቅርና ድንጋይ ልብ አላቸው ለሚባሉት የየመን ቤዶይኖችም የሚቻል አይደለምባለፉት ሁለት ሳምንታት የመከራ ታሪኳን የነገረቻችሁ የባቲዋ ታዳጊ አይሻ ኑርሁሴን “አይዞሽ ተስፋ አትቁረጪ!” ለሚሏት ሰዎች ምን ብላ…
Rate this item
(4 votes)
ውድ አንባብያን! የባለፈው ሳምንት የሰሜን ጎንደር የጉዞ ማስታወሻዬ ላይ የቋራውን አፄ ቴዎድሮስ በተመለከተ የታሪክ ተመራማሪዎችና ፀሐፍት ካስቀመጡልን በተለየ መልኩ የስብሃት ገ/እግዚአብሔር “እነሆ ጀግና” በሚለው መጽሐፍ ማሳየቱን ጠቅሼ በደፈናው ማለፌን ያስተዋሉ አንዳንድ አንባብያን፤ ምነው ከመጽሐፉ ላይ ምሳሌ ጣል ሳታደርግ አለፍክ የሚል…