ህብረተሰብ
“መብራት የሚቋረጠው በሀይል እጥረት አይደለም” ኤፕኮ በፕላስቲክ ፋብሪካ ውስጥ ለ11 ዓመታት እየሰሩ የሚገኙት አቶ ከበደ ይስማው፤ የኤሌክትሪክ ሀይል መቆራረጥ የፋብሪካውን ሥራ እያወከ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ በወር ውስጥ መብራት የማይጠፋበትን ቀን ማስታወስ ይቀላል ያሉት አቶ ከበደ፤ በቅርጽ ሥራ ላይ እያሉ መብራት ሲቋረጥ…
Read 4135 times
Published in
ህብረተሰብ
የሀገሪቱ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ስር ነቀል በሆነ መንገድ የተቀየረው ተግባር ተኮር በጥራትና ጠንካራ ምዘና ላይ የተመሰረተ ትምህርት በጥናትና ምርምር እንዲሁም ፈጠራ ላይ የተረባረበ ስልጠና በመጠናከሩ ነው” ቦጋለ ንጋቱ (Bogale@gmailcom) ለአንድ ሀገር ዕድገት መሠረታዊ ከሚባሉት ጉዳዮች አንዱ ትምህርት መሆኑ የተረጋገጠ ጉዳይ…
Read 3805 times
Published in
ህብረተሰብ
በተግባር የተሳካለት የአሁኑ መንግስት ቢሆንም የቀድሞዎቹ መንግስታትም ሃሳቡና ፍላጐቱ እንደነበረባቸው የሚያመለክቱ መረጃዎች አሉ፡፡ ስለዚህም ኢህአዴግ “በሁሉም ዘርፍ የለውጡ ጀማሪና ፈፃሚ እኔ ነኝ” የሚል አመለካከቱን ቢያስተካክል ለራሱም ይበጃዋል - ሃሳቡን የሚደግፉ ወገኖችን የበለጠ ለማበራከት፡ ረቡዕ መጋቢት 18 ቀን 2005 ዓ.ም ምሽት፣…
Read 4054 times
Published in
ህብረተሰብ
“በአሁኑ ዘመን ልጅን በቁንጥጫ ማስተማር አይመከርም!” ልጆችን ለማስተማር የሰለጠነው መንገድ የትኛው ነው? የሃርቫርድ ዩኒቨርስቲ የስነ ትምህርት (Education) መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ሃዋርድ ጋርድነር፤ መረጃን ለሌላው ወገን እንዴት ውጤታማ በሆነ መንገድ ማስተላለፍ ይቻላል በሚለው ንድፈ ሃሳብ ዙርያ የሰሩትን ጥናት ውጤት ይዘው ብቅ…
Read 3632 times
Published in
ህብረተሰብ
በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ በወረዳ 3 ዘንድሮ የተከፈተው ሐኒኮምብ አካዳሚ የተባለ (ከኬጂ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ የሚያስተምር) ት/ቤት ገና ከጅምሩ ያሳየው በብሩህ ተስፋና ራዕይ የተሞላ አዎንታዊ እንቅስቃሴ በእጅጉ ስለማረከኝ ነው እቺን መልዕክት ለመፃፍ የተነሳሁት፡፡ በነገራችን ላይ ልጄን ቀደም ሲል አስገብቼው ከነበረው…
Read 3296 times
Published in
ህብረተሰብ
ዜጎች አገራችሁ አይደለም፣ ልቀቁና ውጡ መባላቸው አሳፋሪ ነው! (የ“አንድነት” ህዝብ ግንኙነት ሃላፊ) ነዋሪዎች ሲፈናቀሉ በህይወት የመኖር ህልውናቸውም አደጋ ላይ ይወድቃል ( ኢትዮጵያዊ ምሁር) የኢትዮጵያ ህገ መንግሥት ካስቀመጣቸው የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች መካከል፤የዜጐች ከቦታ ቦታ የመዘዋወር ነፃነት አንዱ ሲሆን በህገ መንግሥቱ አንቀፅ…
Read 2638 times
Published in
ህብረተሰብ