ህብረተሰብ

Rate this item
(4 votes)
አቶ ተፈራ የኋላወርቅ በባህርዳር አካባቢ በሚገኝና “መሸንቲ” በተባለ የገጠር መንደር የተወለዱ የገበሬ ልጅ ናቸው፡፡ በቴክስታይል እና በማይኒንግ ኢንጅነሪንግ ሁለት ዲግሪ ያላቸው አቶ ተፈራ፤ በሞስኮ ከተማ “አቬኑ አፍሪካ” በተባለ የራሳቸው ባርና ሬስቶራንት ማናጀር ሆነው በመስራት ላይ ይገኛሉ፡፡የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ ግሩም ሠይፉ…
Friday, 13 September 2013 12:49

እንቁጣጣሽ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ልጅ እያለሁ እንቁጣጣሽን የሚያህል ደስ የሚለኝ በዓል አልነበረም፡፡ የአበባ ስዕል መሳል አልወድም። የማልወደው ግን ስዕል መሳል ስለማልችል ብቻ ነው፡፡ እቤታችን ሌሎች ልጆች የሚያመጡአቸውን ስዕሎች ወስጄ እንድሸጥ ስለሚፈቀድልኝ ባለመሳሌ ብዙም አልቆጭም፡፡ በዚህ በልጅነት ህይወት ውስጥ ከሌሎች ጐልተው ትዝ የሚሉኝ፣ አክስቴ እና…
Friday, 13 September 2013 12:39

ስብሐት፣ ድመትና አዲስ ዓመት

Written by
Rate this item
(3 votes)
የዛሬ አሥር ዓመቱን ዘመን መለወጫ በዓል የማስታውሰው ከአንዲት ባተሌ ድመት ጋር አዳብዬ ነው፡፡ እዚህ ትውስታ ውስጥ ደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔርም አለበት። ያኔ ድመቷና እሱ መካኒሳ አቦ አካባቢ ጉርብትና በማጠናከር ላይ ነበሩ፡፡ ስብሐት የተከራየው ሙሉ ግቢ ውስጥ ማን እንዳከራያት ያልታወቀች ባተሌ ድመት…
Friday, 13 September 2013 12:40

የአዲስ ዓመት ምኞት

Written by
Rate this item
(4 votes)
ለአዲስ ዓመት የሆነ ስጦታ ማበርከት ያምረኛል። ስጦታ መስጠት የምፈልገው ደግሞ ለሁሉም ሰው ነው፡፡ “አርፈህ መልካም አዲስ አመት ይሁንልዎ! አትልም ምን ጣጣ ታበዛለህ?” እንደምትሉኝ ቢገባኝም/ቢሰማኝም…ይህ ግን የገፀ በረከት (ገፅ የማበርከት) ጥሜን አይቆርጥልኝም፡፡ስለዚህ እስቲ ላስብ፡፡ ምን ልስጣችሁ?...የሀምሳ ብር የሞባይል ካርድ በየስልኮቻችሁ ላይ…
Rate this item
(15 votes)
ዘመን መቁጠር የተጀመረው “በዚህ” ወይም “በዚያ ጊዜ ነው” ማለት ይከብዳል፡፡ ምክንያቱም የተለያዩ አገሮች እንደየእምነታቸውና የሥልጣኔ ደረጃቸው ልዩ ልዩ የዘመን ቀመር ሊኖራቸው ይችላል፤ አላቸውም፡፡ ብዙውን ጊዜ ግን የዘመን አቆጣጠር ከሃይማኖቶች አነሳስና ዕድገት ጋር ይያያዛል፡፡ ባቢሎናውያን፣ ግሪካውያን፣ ህንዳውያን፣ ግብፃውያን፣ ቻይናውያን፣ ሮማውያን፣ ኢትዮጵያውያን፣…
Rate this item
(4 votes)
ለዚህ ፅሁፍ መነሻ የሆነኝ ባለፈው ሳምንት በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ “ኅብረተሰብ” አምድ ላይ ካሌብ ንጉሤ የተባሉ ፀሃፊ “ሴቶች ለምን አይቀድሱም?” በማለት ራሳቸው ጠይቀው ራሳቸው የ”መለሱበት” ፅሁፍ ነው፡፡ ፀሐፊው ለሴቶች መቆርቆራቸው ያስመሰግናቸዋል፡፡መፅሐፍ ቅዱስን አንብበው ከሆነ የፃፉት፣ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 2 ቁጥር…