ህብረተሰብ
“ደራሲ፣ አከፋፋይና አዟሪ በኢትዮጵያ” በሚል ርዕስ ባለፈው ቅዳሜ በብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተ መፃሕፍት የተካሄደው ውይይት ለኢትዮ ደራስያን ማህበር አዲሱ አመራር የመጀመሪያው የውይይት መድረክ ነበር፡፡ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተጋበዙበት በዚህ የውይይት መድረክ፤ የመፃሕፍት ስርጭትን ተግዳሮት በሚመለከት ለውይይት መነሻ የሚሆን ሐሳብ ያቀረቡት ደራሲና…
Read 3416 times
Published in
ህብረተሰብ
የሆሊውድ ዝነኞች በጤፍ ፍቅር ተለክፈዋል“የጎጃም ማኛ”… “የዳላስ ሰርገኛ”… ልንል ይሆን?ጊዜው የጤፍ ሳይሆን አይቀርም…መንግስት አወጣው የተባለውና በተለያዩ ማህበራዊ ድረገጾች የተሰራጨው የእንጀራ የጥራት ደረጃ፣ የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል፡፡ “እንጀራ ይሄን ያህል ሴንቲሜትር ራዲየስና ይሄን ያህል ግራም ክብደት ከሌላት፣ ስትታጠፍም እንክትክት ካለች… እሷ…
Read 4254 times
Published in
ህብረተሰብ
በ፲፭፺፪ ዓ.ም ግድም የተወለደው ዘርአ ያዕቆብ የጠየቀው ጥያቄ ነው ይህ “ሰዎች ስለምን ይዋሻሉ?” ብዬ አሰብኩ።” ዘርአ ያዕቆብ ጽኑ የምርምር መንፈስ ውስጥ ሁኖ ይኼንን ጥያቄ ያምሰለስላል። “ምናልባትም የሚያገኙት አንዳች ጥቅም ሊኖራቸው ይችላል፤ አሊያም ከሰዎች ዘንድ ከበሬታን እናገኛለን ብለውም ያስቡ ይሆናል” ባይ…
Read 3401 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 15 February 2014 12:52
ሙስና፤ “ሙሶ-ሎጂ” እና “ሙሶ-ሜትሪ”
Written by ቤተማርያም ተሾመ betemariam2000@yahoo.co
የማህበረሰባችንን ወቅታዊ የሞራል ደረጃ ለመለካት አንድ ሀሳባዊ ቀመር እንቀምር፡፡ ይህንንም ቀመር “ሙሶ-ሎጂ” እንበለው፡፡ ይህንን ቀመር በማህበረሰብ ላይ ተፈጻሚ በማድረግ የሚገኘውን አህዛዊ ውጤት ደግሞ “ሙሶ-ሜትሪ” እንበለው፡፡(ይህ ማለት ፡-አንድ በሙሶ-ሎጂ ቀመር የተጠና ማህበረሰብ የተገኘው አህዛዊ ውጤት 10 ሙሶ-ሜትሪ ፣0ሙሶ-ሜትሪ ወይም ኔጋቲቭ 5…
Read 3215 times
Published in
ህብረተሰብ
“ሳንቲሞችን ጠብቃቸው እንጂ ብሮች ያለምንም ችግር እራሳቸውን ይጠብቃሉ” የሚለው አነጋገር ለተነሳሁበት ጉዳይ የልብ ራስ ሆኖ የሚቆጠር ነው። ሳንቲሞችን ከብክነት መከላከል ንፉግነት ወይም ስግብግብነት አለመሆኑም ሰሚ ሊያገኝ ይገባል፡፡ ባለፈው ታህሳስ ወር ሁለተኛ ሳምንት መግቢያ ላይ ወደ አዲስ አበባ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ…
Read 3571 times
Published in
ህብረተሰብ
ኔትዎርክ ያቆማል የተባለው የ“ማሾ ዳይመንድ” 4ሚ. ብር ተሸጧልየዳይመንዱን ትክክለኛነት የሚያረጋግጡት “የውጭ ኤክስፐርቶች” ናቸውባለሃብቶች የሚጭበረበሩት በሚያውቋቸውና በቅርብ ባልንጀሮቻቸው ነውበአዲስ አበባ የሚኖሩት አቶ አየለ ጣፋ እና አቶ ጎሽሜ ሁንያንተ የልብ ጓደኛሞች ሲሆኑ ሁለቱም በንግድ ስራ ላይ የተሰማሩ ናቸው፡፡ አቶ ጎሽሜ ለበርካታ አመታት…
Read 11447 times
Published in
ህብረተሰብ