ህብረተሰብ

Saturday, 30 May 2015 11:48

ፖንሴት እና ጎንደር

Written by
Rate this item
(2 votes)
“አፄ ኢያሱ፤ የመድሓኒት ቅመማውን እንዳሳየው ይፈልጋል፡፡ መድሐኒቶቹ የሚያስከትሉትንም ውጤት ለማወቅ ጥረት ያደርግ ነበር፡፡ በዚህ ሳይወሰን ወደፊት መድሐኒቶቹን ለመሥራት እንዲቻል የአሰራር ሂደቱን በሰነድ እንድመዘግብለት ይጠይቀኝ ነበር፡፡--” ጨዋራችንን ከነበረበት አንስተን አንቀጥል፡፡ እንደ ፖንሴት ገለፃ፤ በጎንደር ቤተመንግስት ግቢ አራት አብያተ ክርስትያናት አሉ፡፡ በእነዚህ…
Rate this item
(19 votes)
ሀገር ምንድን ናት?! … ብለን እንጀምር፡፡ በድሉ ዋቅጅራ “ሀገር ማለት የኔ ልጅ” በሚለው ግጥሙ እንዲህ ይለናል፤“ሀገር ማለት ልጄ ሀገር ማለት፣ እንዳይመስልሽ የተወለድሽበት ቦታ፣ የተወለድሽበት አፈር፣ እትብትሽ የተቀበረበት ቀድመሽ የተነፈሽው አየር፣ ብቻ እንዳይመስልሽ፡፡ ሀገር ረቂቅ ነው ቃሉ፤ ሀገር ውስብስብ ነው ውሉ፤…”ሀገር…
Saturday, 16 May 2015 11:05

ቁጥጥርን መፀየፍ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
እስቲ አስታውሱት ልጅነታችሁን፡፡ ትምህርት ቤት ያሳለፋችሁትን ዘመን፡፡ ምን አይነት ተማሪ ነበራችሁ? ስለ ትምህርት አቀባበላችሁ አይደለም የጠየኳችሁ፡፡ ጐበዝ ወይንም ሰነፍ ብሎ የሚመዝናችሁ ተቋሙ ነው፡፡ እኔ ለመመዘን የፈለግሁት በተፈጥሮአችሁ ምን አይነት አዝማሚያ እንዳላችሁ ብቻ ነው፡፡ ሰው ካልተቆጣጠራችሁ መረን የምትወጡ ነበራችሁ ወይንስ ራሳችሁን…
Saturday, 16 May 2015 10:55

ቁጥጥርን መፀየፍ!

Written by
Rate this item
(2 votes)
እስቲ አስታውሱት ልጅነታችሁን፡፡ ትምህርት ቤት ያሳለፋችሁትን ዘመን፡፡ ምን አይነት ተማሪ ነበራችሁ? ስለ ትምህርት አቀባበላችሁ አይደለም የጠየኳችሁ፡፡ ጐበዝ ወይንም ሰነፍ ብሎ የሚመዝናችሁ ተቋሙ ነው፡፡ እኔ ለመመዘን የፈለግሁት በተፈጥሮአችሁ ምን አይነት አዝማሚያ እንዳላችሁ ብቻ ነው፡፡ ሰው ካልተቆጣጠራችሁ መረን የምትወጡ ነበራችሁ ወይንስ ራሳችሁን…
Saturday, 16 May 2015 10:55

ፖንሴት እና ጎንደር

Written by
Rate this item
(3 votes)
ፖንሴት በኢትዮጵያ ግዛት በተመለከተው ሁኔታ ተደንቋል፡፡ አበባው፣ ቅመማቅመሙ፣ ዛፉ እና ሣር ቅጠሉ ሁሉ ገነትን የሚያስታውስ ሆኖ ታይቶታል፡፡ በኑቢያ እና በሰናር ከተመለከተው ጥቁር የፊት ገፅ ለየት ያለ፤ ጠይም ዓሳ መሳይ የሚባል ገፅታ ያላቸው ልዩ ህዝቦች መካከል መግባቱንም ይናገራል፡፡ከ1632 ዓ.ም (እኤአ) ወዲህ፤…
Saturday, 16 May 2015 10:50

የስደት ስለት!

Written by
Rate this item
(4 votes)
የእናት መጥፎና የስደት ጥሩ የለውም፡፡ ጥሩ ቢኖርም በጥቂቱ ነው፡፡ እሱም ከብዙ መከራና ስቃይ በኋላ የሚደረስበት ነው፡፡ ይህን ተራራ ውጣው፤ ይሄን ወንዝ ተሻገረው፤ ይሄን ዳገት ቧጠው፣ ይሄን ቁልቁለት ሩጠው፤ ይሄን ሜዳ ጋልበውን ወዘተ የተባልከውን ካደረግክ በኋላ የምትደርስበት ነጥብ ነው፡፡ በተረፈ እንደ…