ህብረተሰብ
“የማትናደፍ ንብ ከፈለግህ ከዝንብ ጋር ተጋባ” በገድለ ወለተ ጴጥሮስ ላይ እንዲህ የሚል ታሪክ አለ፡፡ እምነ ወለተ ጴጥሮስ ወደ ዋልድባ ገዳም በገባች ጊዜ ለአንዲት እናት ረድእ ሆነች፡፡ እኒህ እናት ፈጽሞ ጠባይ የሚባል ያልፈጠረባቸው ነበሩ፡፡ አሁን የተናገሩትን አሁን ይሽሩታል፣ በሆነው ባልሆነው ይቆጣሉ፤…
Read 17415 times
Published in
ህብረተሰብ
ወ/ሮ ዘሃራ ኑረዲን በህይወት የተለያ ምእራች በአስቸጋሮ ሁኔታ ያለፉ ሴት ናቸው፡፡ ወ/ሮዋን የላዳ ሹፌር በመሆን ሁለት ልጆቻቸውን በብቸኝነት የሚያስተዳድሩ እናት ናቸው፡፡ ያለፉበትን የህይወት ውጣ ውረድና ስኬቴ ያሉትን የታክሲ ማሽከርከር ህይወት ለአዲስ አድማሷ ጋዜጠኛ ማህሉት ኪዳነወልድ በአጭሩ አውግተዋል፡፡ እስኪ ስለ አስተዳደግዎ…
Read 3080 times
Published in
ህብረተሰብ
Saturday, 23 January 2016 13:26
የሥራ ዕድል ፈጠራው ውጤታማነት በተጨባጭ የሚታይ የአደባባይ ሀቅ ነው!
Written by Administrator
ለዚህ ፅሁፍ መነሻ የሆነን ቅዳሜ ታህሳስ 23 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አድማስ የነፃ አስተያየት አምድ ላይ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ከ10.6 ሚሊዮን በላይ የሥራ እድል ተፈጥሯል የሚለውን የመንግስትን ሪፖርት፣ ከእውነት የራቀ ነው በሚል ለንባብ የበቃው የአቶ…
Read 4606 times
Published in
ህብረተሰብ
ጆርጅ በርናርድ ሾ ቤት የሄደ አንድ ወዳጅ ተዘዋውሮ ቢመለከት አይኑን ቀለለው አሉ፤ ልብ ብሎ ሲያጤን ለካ በዘመኑ እንደ ዋነኛ ቤት ማሳመሪያ ይወሰድ የነበው የአበባ ዝንጣፊ ሾ ክፍል ውስጥ አልነበረም፡፡ ስለዚህ አንድ ጥያቄ ጣል አደረገ፤ “ሚስትር ሾ፤ አበባ የምትወድ ይመስለኝ ነበር”ሾ…
Read 2825 times
Published in
ህብረተሰብ
ክፍል ሁለትበመካከለኛው ዘመን ፀንቶ የቆመው ውብ ‹‹የእምነት ካቴድራል›› ፈራረሰ፡፡ ያ ‹‹የእምነት ካቴድራል››፤ የረቀቀ ጥበቡንና ሐሴትን የሚያጎናፅፍ ኪነቱን ይዞ ሸሸ፡፡ የምዕራብ አውሮጳ ‹‹ዮዲት ጉዲት›› ፈላስፎች እግዚሐርን ከመንበሩ ሊያወርዱት ሞከሩ፡፡ አንቮልቴር፤ ‹‹ገነት›› እና ‹‹ሲዖል›› የሚሉ ቃላትን፤ተራ የስሜት ጓዝ መግለጫ ተራ ቃላት አደረጓቸው፡፡…
Read 4092 times
Published in
ህብረተሰብ
ፈላስፎች ያው እንደ ማንኛችንም ሰው ናቸው። እንዲያውም አንዳንዶቹ ተራ ሰው እንኳን ሊያደርጋቸው የማይፈቅዳቸውን ተራ ነገሮችን የሚያደርጉ ናቸው፡፡ የዓይንና የሳይንስ መነጽር ሰሪው ስፒኖዛ፤ ጭንቅላቱ እየባዘነ እምቢ ሲለው፤ እዕምሮውን ለማሳረፍ፤ የዝንብና የሸረሪት ጦርነት ያውጃል፡፡ ያን ጦርነት እየተመለከተ ስዱድ ህሊናውን ያሳርፋል፡፡ ስፒኖዛ፤ ዝንቡን…
Read 3223 times
Published in
ህብረተሰብ