ህብረተሰብ

Saturday, 23 January 2016 13:38

ከንብ ጋራ ኑሮ

Written by
Rate this item
(39 votes)
“የማትናደፍ ንብ ከፈለግህ ከዝንብ ጋር ተጋባ” በገድለ ወለተ ጴጥሮስ ላይ እንዲህ የሚል ታሪክ አለ፡፡ እምነ ወለተ ጴጥሮስ ወደ ዋልድባ ገዳም በገባች ጊዜ ለአንዲት እናት ረድእ ሆነች፡፡ እኒህ እናት ፈጽሞ ጠባይ የሚባል ያልፈጠረባቸው ነበሩ፡፡ አሁን የተናገሩትን አሁን ይሽሩታል፣ በሆነው ባልሆነው ይቆጣሉ፤…
Rate this item
(3 votes)
ወ/ሮ ዘሃራ ኑረዲን በህይወት የተለያ ምእራች በአስቸጋሮ ሁኔታ ያለፉ ሴት ናቸው፡፡ ወ/ሮዋን የላዳ ሹፌር በመሆን ሁለት ልጆቻቸውን በብቸኝነት የሚያስተዳድሩ እናት ናቸው፡፡ ያለፉበትን የህይወት ውጣ ውረድና ስኬቴ ያሉትን የታክሲ ማሽከርከር ህይወት ለአዲስ አድማሷ ጋዜጠኛ ማህሉት ኪዳነወልድ በአጭሩ አውግተዋል፡፡ እስኪ ስለ አስተዳደግዎ…
Rate this item
(2 votes)
ለዚህ ፅሁፍ መነሻ የሆነን ቅዳሜ ታህሳስ 23 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አድማስ የነፃ አስተያየት አምድ ላይ በእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ከ10.6 ሚሊዮን በላይ የሥራ እድል ተፈጥሯል የሚለውን የመንግስትን ሪፖርት፣ ከእውነት የራቀ ነው በሚል ለንባብ የበቃው የአቶ…
Rate this item
(3 votes)
ጆርጅ በርናርድ ሾ ቤት የሄደ አንድ ወዳጅ ተዘዋውሮ ቢመለከት አይኑን ቀለለው አሉ፤ ልብ ብሎ ሲያጤን ለካ በዘመኑ እንደ ዋነኛ ቤት ማሳመሪያ ይወሰድ የነበው የአበባ ዝንጣፊ ሾ ክፍል ውስጥ አልነበረም፡፡ ስለዚህ አንድ ጥያቄ ጣል አደረገ፤ “ሚስትር ሾ፤ አበባ የምትወድ ይመስለኝ ነበር”ሾ…
Rate this item
(6 votes)
ክፍል ሁለትበመካከለኛው ዘመን ፀንቶ የቆመው ውብ ‹‹የእምነት ካቴድራል›› ፈራረሰ፡፡ ያ ‹‹የእምነት ካቴድራል››፤ የረቀቀ ጥበቡንና ሐሴትን የሚያጎናፅፍ ኪነቱን ይዞ ሸሸ፡፡ የምዕራብ አውሮጳ ‹‹ዮዲት ጉዲት›› ፈላስፎች እግዚሐርን ከመንበሩ ሊያወርዱት ሞከሩ፡፡ አንቮልቴር፤ ‹‹ገነት›› እና ‹‹ሲዖል›› የሚሉ ቃላትን፤ተራ የስሜት ጓዝ መግለጫ ተራ ቃላት አደረጓቸው፡፡…
Monday, 11 January 2016 11:27

የሐሳብ ዮዲት ጉዲቶች

Written by
Rate this item
(9 votes)
ፈላስፎች ያው እንደ ማንኛችንም ሰው ናቸው። እንዲያውም አንዳንዶቹ ተራ ሰው እንኳን ሊያደርጋቸው የማይፈቅዳቸውን ተራ ነገሮችን የሚያደርጉ ናቸው፡፡ የዓይንና የሳይንስ መነጽር ሰሪው ስፒኖዛ፤ ጭንቅላቱ እየባዘነ እምቢ ሲለው፤ እዕምሮውን ለማሳረፍ፤ የዝንብና የሸረሪት ጦርነት ያውጃል፡፡ ያን ጦርነት እየተመለከተ ስዱድ ህሊናውን ያሳርፋል፡፡ ስፒኖዛ፤ ዝንቡን…